በቅዱሰ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ኣካዳሚክ እና ኣስተዳደር ቢሮ የሚያገለግል የፅሕፈት መሳሪያ፣ የፅዳት መገልገያ እቃዎች( ሳኒተር ማተሪያል) በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

1 የዓመቱ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ በኣቅራቢነት የተመዘገበ

2 በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 (ኣምሳ ብር) በመክፈል ከገንዘብ ቤት ሰነዱ መግዛትይቻላል።

3 ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ 2% በሲፒኦ በማዘጋጀት የጨረታው ሰነድ ኦርጅናል ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርበታል።

4 ጨረታው ከህዳር 27/03/2011 ዓ/ም- 06/04/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00 የሚቆይ ይሆናል ጨረታ የሚከፈተው ከጠዋቱ 3:30 ይሆናል።

5 ተጫራቾች ለተጫረቱበት ማተሪያል ኣሸናፊነት ከተገለፀላቸው በኃላ 3ት ቀናት ውስጥ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርበታል።

6 ኮሌጁ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

7 ለበለጠ ማብራሪያ 0344-419976ወይም 0914-729078 ደውለው መጠየቅ ይቻላል።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo