የሰሜን ሪጅን የመ/ሠ/ማ/ዋ/ኤጀንሲ እና በሥሩ ለሚተዳደሩት ቅ/ጽ/ቤቶች ለ2011 ዓመት አገልግሎት የሚውሉ፣የጽህፈት መሣሪያዎች፣አላቂ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ ንብረቶች ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ ሼልፍ፣ የደንብ ልብስ፣ ጫማ ፣ የመኪና ባትሪዎች ፣ የሞተር እና የመሪ ዘይት ወዘተ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት

የጨረታ ማስታወቂያ

የሰሜን ሪጅን የመ/ሠ/ማ/ዋ/ኤጀንሲ እና በሥሩ ለሚተዳደሩት ቅ/ጽ/ቤቶች ለ2011 ዓመት አገልግሎት የሚውሉ፣

  • የጽህፈት መሣሪያዎች፣
  • አላቂ የጽዳት ዕቃዎች፣
  • ቋሚ ንብረቶች ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ ሼልፍ፣
  • የደንብ ልብስ፣ ጫማ ፣
  • የመኪና ባትሪዎች ፣ የሞተር እና
  • የመሪ ዘይት ወዘተ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፣ 

  1. በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. በገንዘብ ሚ/ር በዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ እንዲሁም የ2011 ዓ.ም ጨረታ መሳተፍ የሚችሉ ለመሆናቸው ከሚመለከተው ግብር ሰብሳቢ አካል የተሰጣቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  3.  ከአቅራቢዎች ስም ዝርዝር ውስጥ በተለያዩ ጥፋቶች ያልተሰረዙ ወይም የቅጣት  ግዚያቸውን ያልተጠናቀቀ በዚህ  ጨረታ መሳተፍ አይችሉም።
  4. እያንዳንዱ ተጫራች በተራ ቁጥር 1ኛ ለተገለጸው የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ አላቂ የጽዳት ዕቃዎች ቋሚ ንብረቶች  ወንበር፣ጠረጴዛ፣ ሼልፍ የደንብ ልብስ፣ ጫማ ፣ የመኪና ባትሪዎች ፣ የሞተር እና የመሪ ዘይት ወዘተ ጨረታ ብር 3,000.00/ሦስት ሺ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ/ ጥሬ ገንዘብ/ በጽ/ቤቱ ስም ማቅረብ ይኖርበታል።
  5.  የጨረታውን  ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00/ሃምሳ ብር/ በመክፈል ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት በሂሣብ ክፍል ቁጥር 15 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  6.  እያንዳንዱ ተጫራች ለሚወዳደሩበት የጽሕፈት መሣሪያዎች ፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ ጫማ፣ ቋሚ ንብረት ወንበር፣ ጠረጴዛ ሼልፍ፣ የመኪና ባትሪዎች፣ የሞተር እና የመሪ ዘይት ወዘተ በመለየት በግልጽ መጻፍ ይኖርበታል። ስርዝ ድልዝ ካለው የማንቀበል መሆኑን እንዲሁም የድርጅቱን ማህተምና ፊርማ በማድረግ በፖስታ በማሸግ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባትና ከጨረታው ሰነዱ ጋር በናሙና መሠረት የማቅረብ ግዴታ አለበት።
  7.  ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የሚቆይ ሆኖ በ15ኛው የሥራ ቀን በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም የጨረታው ሰነድ ከተሞላ ወኪል ባይገኝም የሚከፈት መሆኑን።
  8. አሸናፊ የሆነ ድርጅት ንብረቱን በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል።
  9. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብት አለው።

    ስልክ ቁጥር፡- 0344400274 እና 0342415758

የሰሜን ሪጅን የመንግሥት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ/ መቐለ/ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo