በቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ኣካዳሚክ እና ለኣስተዳደር ቢሮ የሚያገለግል ፅሕፈት መሳሪያ በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

1 የዓመቱ የታደሰ ንግድ ፍቃድ

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 (ኣምሳ ብር) በመክፈል ሰነዱ መግዛት ይቻላል።

4 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ 2% በሲፒኦ በማዘጋጀት የጨረታው ሰነድ ኦርጅናል ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርበታል።

5 ጨረታው ከህዳር 14/03/2011 እስከ 24/03/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00 የሚቆይ ይሆናል።

6 ጨረታው የሚከፈተው ከጠዋቱ 3:30 ይሆናል።

7 ተጫራቾች ለተጫረቱበት ማተሪያል ኣሸናፊነት ከተገለፀላቸው በኃላ 3 ቀናት ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርበታል።

8 ኮሌጁ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ  በህግ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ ማብራሪያ 0344-419976/0914-729078 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo