የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ሰሜን ኣካባቢ ፅ/ቤት በድርጅቱ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ፣ የመኪና ጎማ ፣ የህክምና መገልገያ፣ ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ ብስክሌት በጨረታ ኣወዳደሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

የኢትዮጵያ የቤተሰብ መምሪያ ማህበር

ስለሆነም ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተለውን መስፈርት የምታሟሉ-

1 የ2010 ዓ/ም በጀት ዓመት ግብር የከፈለ

2 የታዳሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል

3 ብር 500.00 (ኣምስት መቶ ብር) የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከኢንተርናሽናል ባንክ ኣሰርቶ/ታ ማቅረብ የሚችሉ

4 በድርጅቱ በኣካል ቀርባችሁ የሚሸጡት ዕቃዎች በማየት ዘወትር በስራ ሰዓት ከጥቅምት 29/2011 ዓ/ም እስከ ህዳር 06/2011 11:00 ሰዓት 50:00 (ሃምሳ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነድ በመግዛት ዝርዝሩ ለጨረታ በተዘጋጀው ሰጥን ማስገባተ የምትችሉ መሆናችን እንገልፃለን።

5 ጨረታው የሚከፈተው ህዳር 07/2011 ዓ/ም ልክ ከጧቱ 3:00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

6 ድርጀቱ ሌላ አማራጭ ካገኘ በጨረታው ኣይገደድም።

ለተጨማሪ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-418338 መደወል ይቻላል።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo