ኣዝሚ ስቲል ስትርክቸር ኢንጂነሪንግ ሓላ የተ የግ ኩባንያ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ግዥ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

አዝሚ ስቲል ስትራክቸር ኢንጅነሪንግ

No

Description

Unit

Qty

Remark

1

Rectangular Hallow Section (3*40*60*6000mm)

Pcs

750

በድረዊንግ መሰረት

1 ተጫራቾች ቫት ተመዝጋቢ እና የ2010 ዓም የታደሰ ንግድ ፍቃድ እንዲሁም የመስከረም ወር 2011 ቫት ክሊራንስ / VAT Declaration/ ማቅረብ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች በዚህ ጨረታ ለተዘረዘሩት ዝርዝር ስራዎች የሚገለግል የራሳቸዉ የሆነ መስሪያ ቦታ ያላቸዉ መሆን አለባቸዉ

3 ተጫራቾች ኦርጅናል የማይመለስ አንድ የታደሰ ንግድ ፍቃድና የታክስ ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ፎቶ ኮፒ በመያዝ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ ከ 29/2/2011 ዓም እስክ 11/3/ 2011 ዓም መቐለ በመስፍን ግቢ ከሚገኝ ከመስሪያ ቤታችን ኣቅርቦት ግዥ መምሪያ መዉሰድ ይችላሉ

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ዋናዉና ፎቶ ኮፒዉን ቴክኒካል ፋይናንሻል ለየብቻዉ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 11/3/2011 ዓም መቀሌ ዋና መስራ ቤት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

5 ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000.00 ስፒኦ በሰም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ቴክኒካል ሰነድ ጋራ ማስገባት አለባቸዉ

6 ጨረታዉ 11/3/2011 ዓም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ በዛዉ ዕለት 9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት መቐለ በመስፍን ግብ ዉስጥ በሚገኝ በኣዝሚ ቢሮ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተማላ ከሆነ ባይገኙም የጨረታ ጨረታዉ ይከፈታል

7 ተጫረቾች የሚያስገበት ዋጋ ቫት ጨምሮ መሆኑን አለመሆኑን በግልፅ መጠቀስ አለበት ይህ ካልሆነ ግን ያስገቡት ዋጋ ቫት እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል

8 ተጫራቾች ጨረታዉ አሸንፈዉ ዉል ከፈፀሙበትን ቀን ጀምሮ 15 የስራ ቀናት ዉስጥ ስራዉን ማስረከብ አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል

9 ተጫራቾች የማይመለስ 50.00 ብር በመክፈል የምያስፈልገዉን የጨረታ ደኩመንት ከኣቅርቦትና ግዥ መምርያ መዉሰድ አለባቸዉ

10 ተጫራቾች በሌላ ተጫራቾች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስተካከል ኣይችሉም /አይፈቀድም/

11 ተጫራቾች ይህን ስራ ካሸነፉ ለሌላ ሰወስተኛ ወገን ኣሳልልፎ መስጠት ኣይቻልም

12 ተጫራቾች ጨረታዉን ካሸነፉ ማሽነፋቸዉን ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 03 ቀናት የጨረታዉን 10% የዉል ማስከበሪያ ስፒኦ በማስያዝ ዉል መፈፀም ኣለባቸዉ

13 አሸናፊዎች በተባሉት ቀናት ዉስጥ ዉል ማሰር ካልቻሉ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን ብር ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል

16 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ

17 ለበለ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344419589/90 ወይም በኣዝሚ ስቲል ስተራክቸር ቢሮ በኣካል በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo