መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ የተ የግል ኩባንያ (MIE) ( ኢንዳስትሪያል ኢኩፕመንት ማኑፋክቸሪንግ ቢዝነስ ዩኒት) የተለያዩ የኤሌክቲሪክ እቃዎች ( cable, power cable welding, circuit braker, carbon brush, socket panel industrial, electro በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታች የተዘረዝሩትን መስፈርት የምታሟሉ ተወዳዳሪዎችን እንድትሳተፉ ኩባንያውን በኣክብሮት ይጋብዛል።

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

የጨረታው መስፈርት

1 ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ  ስራ ፈቃድ ያላቸው :  ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የወሩ ቫት ማሳወቂያ ኦርጂናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ  የጨረታው ሰነድ በስራ ሰኣት ከመቐለ ዋና ቢሮ ኢንዳስትሪ ኢክፑመንት ማኑፋክቸሪንግ ቢዝነስ ዩኒት ሳፕላይ መምሪያ ወይም ኣ/ኣበባ ሳሪስ በሚገኘው ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት መውሰድ ይችላሉ።

2 ተጫራቾች የጨረታው ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ከ05/11/2018 እ.አ.አ ጀምሮ እስከ 19/11/2018 እ.ኤ.አ ከሰኣት በኃላ 8:00 ሰዓት ጀምሮ መቐለ ዋና መስሪያ ቤት ለዚህ ተብሎ በታዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ብር 50,000.00 (ኣምሳ  ሺ ብር)  ስፒኦ  በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው :: በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ እንዲሁም ጥሬ ገንዘብ ተቀባይነት የለዉም።

4 ጨረታዉ 19/11/2018 እ.አ.ኣ ከሰኣት በ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቐለ መስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ከሆነ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል።

5 ተጫራቾቸ የሚያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) ጨምሮ መሆኑና ወይም አለመሆኑን መጠቀስ አለበት ::ይህ ካልሆነ ያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል።

6 ( carbon brush 64, socket-panel, industrial 2x16A 220v,2x32A 380V& Electrode Holder 500A ናሙና (sample) በጨረታ ሰዓት ማቅረብ ይችላሉ።

7 ኣሸናፊ ተጫራቾች ጨረታውን ካሸነፉ እና የግዢ ማዘዣ ሰነድ ከደረሳቸው ቀን ጀምሮ 10-15 የስራ ቀናት ውስጥ ማስረከብ ኣለባቸው። ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ድርጅቱ ሌላ ኣማራጭ ይወስዳል።

8 ተጫራቾች የሌላ ተጫራቾች ዋጋ ተመስርተው ዋጋ ማስገባት ኣይፈቀድም።

9 ተጫራቾች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እይቻልም::

10 ተጫራቾች ተጫርተው ያሸነፉት እቃዎች ኣ/አበባ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ወይም መስፍን ዋና መስሪያ ቤት መቐለ ድርስ መጥተው ማስረከብ ኣለባቸው። ክፍያ በሚመለከት ያቀረቡት ተቀባይነት ካገኘ በኃላ በኣስር  የስራ ቀናት ውስጥ የሚፈፀም ይሆናል።

11 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ:

ለበለጠ መረጃ ስ.ቁጥር መቐለ +251 0344-406803/6225  ፋክስ 00251 344406225

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo