የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያገለግል ኤች ዲ ፒ ትቦ (HDPE PIPES)፣ ዲ ሲ ኣይ /ሲአይ/ ጂኤስ /ጂአይ/ ትቦ እና መገጣጠሚያዎች DCI /CI,GS/GI PIPES & FITTINGS) እና የኤች ዲ ፒ መገጣጠሚያዎች (HDPE FITTINGS) ግዥ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል

የመቕለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት

የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያገለግል

  • ሎት 1፡- ኤች ዲ ፒ ትቦ  (HDPE PIPES)
  • ሎት 2፡-  ዲ ሲ ኣይ /ሲአይ/ ጂኤስ /ጂአይ/  ትቦ እና መገጣጠሚያዎች DCI /CI,GS/GI PIPES & FITTINGS)  እና የኤች ዲ ፒ መገጣጠሚያዎች (HDPE FITTINGS) ግዥ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ስለፈለገ በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪውን ያቀርባል።
  1. የታደሰ ህጋዊ  ንግድ ፍቃድና የአቅራቢዎች መታወቂያ ፍቃድ ያላቸው።
  2. ቫት የተመዘገበና የመጨረሻ ወር ቫት ዲከለር ያደረገ ቲን ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ።
  3. የጨረታው ዶክሜንት የማይመለስ ለእያንዳንዱ ሎት ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል መቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታው ዶክሜንት ከደጋፊ ሥራ ሂደት ግዥ፣  ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 13 መግዛት ይችላሉ።
  4. የጨረታ ዶክሜንቱን ማስገባት የሚቻለው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ  30ኛው ቀን 2011 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ወደ ጨረታ ሳጥኑ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  5. ጨረታው የሚዘጋው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ30ኛው ቀን 2011 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  6. ሁሉም ተጫራቾች ለሎት አንድ ብር 130,000፣  ለሎት ሁለት ብር 130,000፣ የጨረታ ማስከበርያ በ(CPO) በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና፣  በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና፣ በጥሬ ገንዘብ፣ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ ትእዛዝ፣ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል
  7. ተጫራቹ ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት። በተጨማሪም በጨረታ ዶክሜንቱ ውስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተውና ተፈርመው መቅረብ አለባቸው።
  8. በዶክሜንቱ ከተሰጠው ስፔስፊኬሽን ውጭ የሚቀርብ ተቀባይነት የለውም።
  9. የጨረታው አሸናፊ ውል ማስከበርያ ካሸነፈው ዋጋ በ(CPO) ከተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ፣ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና የውል ማስከበሪያ (Performance bond guarantee) 10% ማስያዝ የሚችልና በ5 ቀን ውስጥ ውል አስሮ በዶክሜንቱ በተጠቀሰው ቀን ንብረቱን ማስገባት የሚችል።
  10. በጨረታው ሂደት ጨረታውን ለማዛበትና ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታው ውጭ እንደሚሆንና በመንግሥት ግዥ እንዳይሳተፍ ለማድረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስና ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ።
  11. ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በኋላ የሚመጣውን የጨረታ ዶክሜንት ተቀባይነት የለውም።
  12. ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ ለ60 ተከታታይ ቀናት ብቻ ነው።
  13. ጽ/ቤቱ ጨረታው እንደ አስፈላጊነቱ ከያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ በ20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  14. የሚቀርበው ጨረታ ዶክሜንት
  15. ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ የሚችል።

    እንዲሁም፡-
  16. ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሸጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል።
  17. ጽ/ቤቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

    አድራሻ፡- ትግራይ መቐለ 

    ስልክ ቁጥር፡-  034 440 73 35 /09 14 75 58 45

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo