መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የመድኃኒቶች ዕቃዎች የ RO Water treatment spare part ዕቃዎች and Maintenance service ሥራ ግዥ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ  ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። በመሆኑም

  1. የዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ
  2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሠርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ፣ 
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ፣ 
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ፣ 
  5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለ መሐላ ማቅረብ የሚችል፣

ተ.ቁ

የጨረታው ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ

1

የተለያዩ የመድኃኒቶች ዕቃዎች

ሎት -1

100,000.00

2

የ RO Water treatment spare part ዕቃዎች  and Maintenance service ሥራ ግዥ

ሎት-1

100,000.00

    6.   ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00/ አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል።

    7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ  ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል።

   8.  ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በ15ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ፣ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች  ራሳቸው ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል። በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ  ሰዓት ይከፈታል።

   9.   ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

  10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሐላ ማቅረብ የሚችል።

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ  ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo