በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ዉስጥ የሚገኝ ባዩጋዝ ፕሮግራም ማስተባበርያ ዩኒት ከዚህ በታች የተገለፁትን ለባዮ ጋዝ ኣገልግሎት የሚውሉ የህንፃ መሳሪያ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልጉ ሕጋዊ ነጋዴ የሆናቹሁ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል::

የትግራይ ክልል ማዕድንና ኤነርጂ ኤጀንሲ
ተ.ቁ ናይ ኣቅሓ ዓይነት (Description) መለለይ (Specification) መለክዒ

unit

በዝሒ

quantity

ያንዱ ዋጋunit price ጠቅላላ ዋጋt otal price
1 PPR Male Elbow Size 20mm (1/2’’),Pn25,type3 Pcs 600
2 PPR normal Elbow Size 20mm *1/2’’,PN25,type3 Pcs 594
3 PPR normal T-Socket Size 20mm (1/2’’),Pn25,type3 Pcs 421
4 PPR Ball Valve Size 20mm (1/2’’),Pn25,type3 Pcs 602
5 PPR Fmale T-socket Size 20mm *1/2’’,PN25,type3 Pcs 524
6 PPR male adaptor Size 20mm *1/2’’,PN25,type3 Pcs 124
7 T-socket ½’’, Galvanized Pcs 600
8 Union ½’’, Galvanized Pcs 400
9 Clamp (ፋሼታ) ¾’’, Galvanized, 10mm*14.2mm band width Pcs 3230
10 Paint B-31, Acrlic Emulsion paint Gallon 210
11 Gas hose Ø10mm,20bar,Isoprene ruber hose Meter 2600

መመሪያዎች

1 የ2011 ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ : ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፈቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የአቅራቢነት የነሓሴ ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

3 የጨረታ ማስከበሪያ 5000.00 ስፒኦ ማስያዝ ይቻላል::

4 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 ከፍለዉ የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 215 መዉሰድ ይችላሉ::

5 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በሰም የታሸገ ኢንቨሎፕ በትግራይ ልማት ማሀበር ህንፃ 215 ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይእችላሉ::

7 ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት በስንት ቀን ዉስጥ ማስገባት እንደሚችሉ መግለፅ አለባቸዉ::

8 ጨረታዉ የሚወጣበት ቀን 12/02/2011 ዓ/ም

9 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን 27/02/2011 ዓ/ም ሰዓት 8:30 ይሆናል::

10 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 27/02/2011 ዓ/ም ሰዓት 9:00 ይሆናል::

11 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ሰዓት ተጫራቾች ራሳችዉን ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል ፤ባይገኙ ግን ጨረታዉ ከመከፈቱ ኣይተጓጎልም

12 ጨረታ ያሸነፉ አቅራቢዎች ላሸነፉት ንብረት በራሳቸዉ ዉጭ ፅህፈት ቤቱ ያቀርባሉ::

12 ጨረታዉ ያሸነፉት ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ያስይዛሉ

13 በጨረታዉ የተሸነፉት ኣቅራቢዎች ወይም ግልጋሎት ሰጪ የጨረታዉ ኣናሊስስ ካለቀ በኃላ አሸንፈዉ ታዉቆ ካሰረ 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ካቀረበ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ይመለስለታል::

14 ከአቅራቢዎች የቫት ዊዝሆልዲንግ ታክስ ተቀናሽ እንደሚሆን ማወቅ አለበት::

15 ተጫራቾች ያቀረቡት ዋጋ በወጣዉ ስፐስፊኬሽን መሰረት ጥራቱ የተጠበቀና ኦርጀናል የሆኑን አረጋግጦ መሙላት አለበት::

16 ከተጠቀመበት ስፐስፊኬሽን ዉጭ ሌላ አማራጭ ተብሎ ዋጋ ማስቀመጥና በስፐስፊኬሽን ያልተገለፁ ንብረት ማስቀመጥ አይፈቀድም::

17 አቅራቢዎች የሚያቀርቡትን ዋጋ ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ 45 ቀናት መቆየት አለበት::

18 ኣቅራቢዎች ባቀረቡት የጨረታ ሰነድ ስም :ማህተም: አድራሻና ፊርማ መኖር አለበት::

19 ኣቅራቢዎች የሚቀርቡት ዋጋ ከገዙት የቢሮ ሰነድ ዉጭ በሌላ ሞልቶ ማቅረብ ተቀባይነት የለዉም::

20 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ይሁን ብከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

21 ድርጅቱ በጨረታው ካስቀመጠው የእቃ ብዛት 20% መጨመር ወይም መቀነስ ይቻላል።

22 ጨረታዉ ያልተሟላ ከሆነ ዉድቅ ይሆናል::

ለተጨማሪ ማብራርያ የትግራ ልማት ማህበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዩ ጋዝ ፕሮገራም ማስተባበሪያ ዪኒት ቢሮ ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0344-402088 ወይም 0344-409201 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo