በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ለ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያ፣አላቂ የስፖርት ትጥቅ፣ኤቲና ኤሌክትሮኒክስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

የመቐለ ዩኒቨርስቲ ሰራቶኞች ሸማቶች ማህበር

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : 5/2/2011

1 ቲን ነምበር ኮፒ ከዋናው /ከኦርጅናል/ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነዳቸው በፖስታ አሽገው ማቅረብ አለባቸው።

2 ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ዕቃ የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና /Bid Bond guaranty/ የተረጋገጠ ሲፒኦ/ በቅድመ ሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ማቅረብ አለባቸው።

3 ተወዳዳሪዎች ለሚወዳደሩበት ዕቃ ፋይናንሻል ኦርጂናልና ፋይናንሻል ኮፒ ለየብቻው በፖስታ አሽገው ማቅረብ አለባቸው።

4 ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የዕቃ ዋጋ ቫት ጨምረው ማቅረብ አለባቸው።

5 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 101 ወይም መቐለ ዩኒቨርሲቲ ድረ- ገፅ www.mu.edu.et ብለው ማግኘት ይችላሉ፡፡

6 ተጫራቾች ላለማጭበርበር በኮሌጁ የተዘጋጀ ቃለ መሃላ መፈረም አለባቸው።

7 ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮሌጁ መሰብሰቢያ አዳራሽ ቢሮ ቁጥር 301 ጨረታው በግልፅ የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨታውን ለመክፈት አያስተጓጉለውም።

8 ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ከሆነ ቀጥሎ ባለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

9 ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10 ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 የስራ ቀናት ይሆናል፡፡

11 ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ዕቃ የጨረታ ሰነዱ ብር 150.00 /አንድ መቶ አምሳ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ ፡፡

ተ.ቁ የግዥ አይነት የጨረታ ማስከበሪያ ጨረታው የሚዘገባት ቀን ጨረታው የሚከፈትበት ቀን
01 Lot-A - የጽህፈት መሳሪያ ብር 20,000.00

(ሃያ ሺህ ብር)

በ15ኛው ቀን 8፡30 ሰዓት ይዘጋል በ15ኛው ቀን 9፡00 ሰዓት ይከፈታል
02 Lot-B - አላቂ የስፖርት ትጥቅ ብር 15,000.00

(አሥራ አምስት ሺህ ብር)

በ15ኛው ቀን 8፡30 ሰዓት ይዘጋል በ15ኛው ቀን 9፡00 ሰዓት ይከፈታል
03 Lot-C - ኤቲና ኤሌክትሮኒክስ ብር 10,000.00

(አሥር ሺህ ብር)

በ15ኛው ቀን 8፡30 ሰዓት ይዘጋል በ15ኛው ቀን 9፡00 ሰዓት ይከፈታል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo