አክሱም ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተገለጸው የህንፃ የግንባታ እና ማማከር ሥራዎች ከህጋዊ ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ
1.Contractors
No Bid title Project name Campus Category of contractors Bid document price Bid security Construction time
1 Lot - 35 Completion of work for court room, dairy farm and store Main campus GC/BC-5 and above 500.00 50,000.00 8 months
2 Lot -36 Completion of work for STEM center Main campus GC/BC-5 and above 500.00 50,000.00 12 months
3 Lot- 61 B Street light works Main, shire and Health campus Electro-mechanical 3 and above 500.00 125,000.00 10 months
4 Lot -71 Dining hall, kitchen & store Health campus GC/BC-3 and above 500.00 350,000.00 15 months
5 Lot- 72 Textile work shop, guard house and fence Adwa campus GC/BC -3 and above 500.00 250,000.00 18 months
6 Lot – 73 Dining hall Main campus GC/BC -3 and above 500.00 400,000.00 18 months
2.Consultants
No Bid title Project name Campus Category of contractors Bid document price Bid security Construction time
1 Cons-7 Master plan Main, shire and health campuses Level-1 and above 500.00 100,000.00 7 months
2 Cons-8 Supervision for construction of Dining hall, kitchen and store (lot-71) and completion of work for stem center (lot-36) Main, shire and health campuses Level 1-2 and above 500.00 100,000.00 15 months
3 Cons-9 Supervision for construction of textile workshop, guard house and fence (lot-72) and completion of work for court room, dairy farm and store (lot-35) Main and adwa campuses Level 1-4 above 500.00 100,000.00 18 months
4 Cons-10 Design competition for main gate Main campus Level-4 and above 500.0 100,000.00 5 months
5 Cons-11 Supervision for instillation of street light (lot-61 B) Main, shire and health campuses Electro mechanical 4 and above 500.00 100,000.00 10 months
6 Cons-12 Supervision for construction of dining hall (lot-73) Main campus Level -4 and above 500.00 100,000.00 18 months
7 Cons-13 Design preparation for dormitory , class room and radiology and city scan Main campus Level -1 and above 500.00 100,000.00 4 months

1 በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53 ቢሮ ቁጥር 03፤የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ ለእያንዳንዱ ጨረታ ሰነድ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።

2 ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው። እንዲሁም የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን አለባቸው።

3 ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡

4 ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።

5 ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ30 ቀን በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ይከፈታል።

6 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታው መክፈት አይስተጓጎልም።

7 የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘውን ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ አይመለስለትም።

8 ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡

ለተጨማሪመረጃ በስልክቁጥር 09-14-19-18-46 / 09-14-18-91-15 ደውለውይጠይቁ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo