ለበርሃሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት ለሚያስገነባቸው ግንባታዎች የብረት በር እና መስኮት ኣቅርቦትና መግጠም ስራ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በርሃሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት

ስለሆነም በጨረታው መወዳደር ለምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተቀመጡትን መስፈርቶች ማሟላት ያለባችሁ ሲሆን በዚህም መሰረት፤

1 የብረታ ብረት ስራ ላይ የተሰማሩ መሆን ኣለባቸው

2 ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ

3 የወቅቱ የስራ ግብር የከፈሉ

4 የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ለእያንዳነዱ ግንባታ 2% በ CPO በባንክ የተረጋገጠ ማስያዝ የሚችሉ

5 ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 05 የስራ ቀናት ማለትም 30/01/2011 ዓ/ም እስከ 06/02/2011 ዓ/ም ክፍት ሆኖ ተጫራቾች በበራህሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ የመሰብሳቢያ አደራሽ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከቀኑ 06/02/2011 ዓ/ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ታሽጎ 9:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በበራህሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ የመሰብሳቢያ አደራሽ ዉስጥ በግልፅ ይከፈታል ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባይገኙም ተጫራቾች በፖስታዉ ላይ በሌለሁበት ይከፈት ብለዉ ከገለፁ ኮሜቴዉ ፖስታዉን የሚከፈት መሆኑን እንገልፃለን።

ማሳሰቢያ

1 የሚሞላው ዋጋ እያንዳንዱ በር እና መስኮት ሰራ ከእነ መግጠሚያ የጉልበት ስራ ዋጋ ያካተተ መሆን ይኖርበታል።

2 ተጫራቾች ለሚያቅርቡት ሲፒኦ ለስጉ.አ በረሃሌ ስደተኞች መጣሊያ ጣብያ ብለው መፃፍ ኣለባቸው።

3 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ሁሉንም ዶኩመንቶች በታሸገ ኢንቨሎፕ ዋናውና ኣንድ ኮፒ ኣያይዘው በተለያየ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

4 መ/ቤቱ የተሻለ ነገር ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

5 ኣሸናፊ ድርጅት ማሸነፉ ከተገለፀበት 5 የስራ ቀናት ውስጥ በበራህሌ ከተማ በመገኘት ስራ ውል ማቀረብ መጀመር ይኖርበታል።

በስልክ ቁጥር 0910-562429 ደዉሎዉ መጠየቅ ይችላሉ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo