ለበርሃሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት ለሚያስገነባቸው ግንባታዎች የሚውል 1200 ባለ 20 ብሎኬት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በርሃሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት

ስለሆነም በጨረታው መወዳደር ለምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተቀመጡትን መስፈርቶች ማሟላት ያለባችሁ ሲሆን በዚህም መሰረት፤

1 የብሎኬት ሰራ ላይ የተሰማሩ መሆን ኣለባቸው

2 ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ

3 የወቅቱ የስራ ግብር የከፈሉ

3 የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ለእያንዳነዱ ግንባታ 2% በ CPO በባንክ የተረጋገጠ ማስያዝ የሚችሉ

5 ጨረታዉን ማሸነፋ እንደተገለፀለት ወዲያዉኑ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% ለመልካም አፈፃፀም ዋስተና ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ ተወዳዳሪዎች በሙሉ

5 ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 05 የስራ ቀናት ማለትም 30/01/2011 ዓ/ም እስከ 06/02/2011 ዓ/ም ክፍት ሆኖ ተጫራቾች በበራህሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ የመሰብሳቢያ አደራሽ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከቀኑ 06/02/2011 ዓ/ም 4:00 ሰዓት ታሽጎ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በበራህሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ የመሰብሳቢያ አደራሽ ዉስጥ በግልፅ ይከፈታል ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባይገኙም ተጫራቾች በፖስታዉ ላይ በሌለሁበት ይከፈት ብለዉ ከገለፁ ኮሜቴዉ ፖስታዉን የሚከፈት መሆኑን እንገልፃለን።

ማሳሰቢያ

7 የሚሞላው ዋጋ የትራንስፖርት እና የመጫኛ ዋጋ ያካተተ መሆን ይኖርበታል።

8 ተጫራቾች ለሚያቅርቡት ሲፒኦ ለስጉ.አ በረሃሌ ስደተኞች መጣሊያ ጣብያ ብለው መፃፍ ኣለባቸው።

8 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ሁለንም ዶኩመንትች በታሸገ ኢንቨሎፕ ዋናውና ኣንድ ኮፒ ኣያይዘው በተለያየ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

9 መ/ቤቱ የተሻለ ነገር ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ኣሸናፊ ድርጅት ማሸነፉ ከተገለፀበት 5 የስራ ቀናት ውስጥ በበራህሌ ከተማ በመገኘት ስራ ውል ማቀረብ መጀመር ይኖርበታል።

በስልክ ቁጥር 0910-562429 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo