መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እቃዎች እና አገልግሎቶች የሰራተኞች ደንብ ልብስ፣ የተለያዩ የፎቶ ኮፒ እና የማባዣ ማሽኖች የመለዋወጫ እቃዎች ጥገና፣ የበር እና መስኮት የመስትዋት አቅርቦትና ጥገና፣ የምግብ ቤት ማሽኖች ጥገና፣ ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

መቐለ ዩንቨርስቲ
መለያ የጨረታው አይነት የጨረታ ማስከበሪያ ብር ደረጃ
Lot 1 የሰራተኞች ደንብ ልብስ 50,000.00
Lot 2 የተለያዩ የፎቶ ኮፒ እና የማባዣ ማሽኖች የመለዋወጫ እቃዎች ጥገና /ለሶስተኛጊዜ/ የወጣ 50,000.00
Lot 3 የበር እና መስኮት የመስትዋት አቅርቦትናጥገና 50,000.00
Lot 4 የምግብ ቤት ማሽኖች ጥገና ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ 100,000.00

  በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።

1በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል።

2 የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል

3 በባንክ የተመሰከረለት CPO /ሲፒኦ ወይም በባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችሉ

4 ማንኛውም ተጫራችየማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል።

5 ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላሉ።

6 ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።

7 ጨረታው ከወጣበትበ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል። 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣

8 በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም።

9 ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ ማብራሪያ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21-201
ስ.ቁጥር ፡- 0344 414784/0914727448 ፖ.ሳ.ቁ 231

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo