በመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዳሉል ሙስሊ-ባዶ ኣስፋልት መንገድ ዲዛይንና ግንባታ ስራ ፕሮጀክት (15-05R) ግቢ ውስጥ የሚገኝ ብዛት ያው ባዶ የሬንጅ በርሚል፣ ቁመታቸው ከሁለት ሜትር በታች የሆኑ የተለያየ መጠን ያላቸው ቁርጥራጭ የኣርማታ ብረቶች እንዲሁም ኣሮጌ የከባድ እና የቀላል ተሽከርካሪ ጎማዎችና ባትሪዎች ሕጋዊ ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉን የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ ማስረጃቸዉ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ጨረታ ሰነዱ ከፋይናንስ ቢሮ የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል ከ25/01/2011 -05/02/2011 ዓ/ም እሰከ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ መግዛት የሚችሉ መሆኑን እየገለፅን ኣንድ ተጫራች ከኣንድ ሰነድ በላይ መግዛት አይችሉም።

4 ተጫራቾች ግብር የመክፈል ግዴታቸውን በግብር ምዝገባ ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለበት።

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በመምሪያ ሰነድ በዝርዝር በተቀመጠው መሰረት ብቻ በታሸገ ፖስታ ከ 25/01/2011 -06/02/2011 ዓ/ም ለዚሁ በተዘጋጀው ጨረታ ሳጥን በማስገባት ጨረታው በ06/02/2011 ዓ/ም በ8:30 ተዘግቶ በዕለቱ በ9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው የመከላኪያ ባለ 3 ኮከብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ይከፈታል።በፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

6 እያንዳንዱ ተሳታፊ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒሶ 15000.00 ብር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

ኣድራሻ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተፕራይዝ ዳሎል ሙስሊ-ባዶ ኣስፋልት መንገድ ዲዛይንና

ስልክ ቁጥር 0986-894646

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo