ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ዳዕሮ ኣካባቢ በሚያስገነባው የጋራ መኖሪያ ኣፓርታማ ግንባታ የሚውል ሎደር ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል ስለሆነ ከዚህ በታች የተገለፁ መመዘኛ የምታሟሉ ኣከራዮች ሎደር ከነዳጁ በሰዓት የምታከራዩበትን ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት በኃላ ብላችሁ በመጥቀስ መወዳደር ይችላሉ።

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያላቸው

2 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 በጣም ጥሩ የሆነ ኣቅም ያለው 3m3 መጫን የሚችሉ ሎደር ማቅረብ የምትችሉ

6 ነዳጅ፣ዘይት ቅባት ወጪ በኣካራይ የሚሸፈን ይሆናል

7 ጨረታው ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 23/01/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ተዘገቶ በዛው ቀን 23/01/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ይከፈታል።

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ 0348-990357

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo