የ ኢፌዲሪ ኣየር ኃይል ሰሜን ኣየር ምድብ በተለያየ ቦታ የሚገኝ ሳር በጨረታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል። ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ

መከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ

1 ሳሩን በኣካል ቀርቦ የሚታይበት ግዜ 15/01/2011 ዓ/ም-16/01/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ።

2 ዋጋውን በተቀመጠው ተራ ቁጥር ፊት ለፊት በራሳችሁ ፎርም ሞልታችሁ የምታቀርቡት 18/01/2011 ዓ/ም ከቀኑ 5:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8:30 ይከፈታል።

3 ኣሸናፊውን ካሸነፈበት ጊዜ ጀምሮ በ60 የስራ ቀናት ውስጥ ሳሩን ማንሳት ኣለበት።

4 ከዚህ በታች በሰንጠረዡ በተገለፀው መሰረት በሰሜን አየር ምድብ ዕቃ ግዥ ክፍል በስራ ሰዓት በመገኘት የዋጋ ማቅረቢያችሁን በሰም በታሸገ ፖስታ በማቅረብ መጫረት የምትችሉ ሲሆን መስሪያ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ሳሩ የሚገኝበት ቦታ
በኣይናለም መኖሪያ ሰፈር ኣጥር ውስጥ
በኣይናለም መኖሪያ ሰፈር ከኣጥር ውጪ
ዲኤም አካባቢ
በጠቅላይ መምሪያ ኣከባቢ


ለበለጠ መረጃ በ 0344-405260-0914-713193

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo