የመቐለ ዉሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2011 ዓ/ም ዓመት የሚገለግል ለመግዛት ሰለሚፈልግ በግልፅ ጨረታ ለመሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪዉን ያቀርባል

የመቕለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን :18/12/2010


               


 






































                       

  • 1 ሎት ኣንድ ሳብመርሲል ፓምፕ
  • 2 ሎት ሁለት ቡስተር ፓምፕ
  • 3 ሎት ሦስት ጀነሬተር
  • 4 ሎት ኣራት ባት ዌልዲንግ ማሽን 

 1 የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድና የኣቅራቢዎች መታወቂያ ፍቃድ ያላቸዉ

2 ቫት የተመዝገበ መጨረሻ ወር ቫት ዲክለር ያደረገ እና ቲን ቁጥር ያለዉ::

3 የጨረታ ዶክመንት የማይመለስ ለእያንዳንዱ 200 / ሁለት መቶ ብር /በመክፈል በመቐለ ዉሃ ግልግሎት ጽ/ቤት ነመምጣት የጨረታዉ ደኩመንት ከደጋፊ ስራ ሂደት ግዥ ፋይናንስን ንብረት አሰተዳደር ቢሮ ቁጥር 13 መግዛት ይችላሉ

4 ጨረታ ደኩመንት ማስገባት የሚቻለዉ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እሰከ 30 ኛዉ ቀን 2010 ዓ/ም 9:00 ሰዓት ወደ ጨረታዉ ሳጥኑ መማስገባት ይችላሉ

5 ጨረታዉ የሚዘጋዉ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ30 ኛዉ ቀን 2008 ዓም 9:00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 9:30 ተጫራቾች ዉይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገዑበት ይከፈታል

6 ሁሉም ተጫራቾች ለሎት ኣንድ 120,000 / ኣንድ መቶ ሃያ ሽህ ብር/ : ለሎት ሁለት 100,000 / ኣንድ መቶ ሽህ ብር/ : ሎት ሰወስት 30000 /ሣላሳ ሺ ብር/ : ሎት ኣራት 20000 /ሃያ ሺ ብር / የጨረታ ማስከበሪያ በተጫራቹ ምርጫ በብር በCPO ወይም ከታወቀ ባንክ ክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የረተጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት እና በብር መልከ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል

7 ተጫራቾች ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት በተጨማሪም በጨረታ ደኩመንት ዉስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተዉና ተፈርመዉ መቅረብ አለባቸዉ

8 በደኩመንቱ ከተሰጠ ስፐሲፊኬሸን ዉጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለዉም

9 የጨረታዉ አሸናፊ ዉል ማሰከበሪያ ካሸነፈዉ ዋጋ በብር CPO ወይም ከታወቀ ባንክ ክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የረተጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት 10 % ማስየዝ የሚችል እና በ 5 ቀናት ዉስጥ ዉል አስሮ በደኩመንቱ በተጠቀሰዉ ቀን ንብረቱ ማስገባት የሚችል

10 በጨረታዉ ሂደት ጨረታወን ለማዛባት ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታዉ ዉጭ እንደሚሆንና በመንግስት ግዢ እንዳይሳተፍ ለማረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስ ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ::

11 ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በሃላ የሚመጣዉን የጨረታ ዶክመንተ ተቀባይነት የለዉም የጨረታ ዋጋዉ ፀንቶ የሚቆየዉ ጨረታዉ ከተከፈተ ለ 60 የስራ ቀናት ብቻ ነዉ::

12 ጽ/ ቤቱ ጨረታዉ እንደ አስፈላጊነቱ ከእያንዳንዱ ነጠላ እቃ በ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

13 የሚያቀርበዉ ጨረታ ደኩመንት ቴክኒካል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻዉ አሽጎ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻዉ ኣሽጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል

14 ጽህፈት ቤቱ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

አድራሻ ትግራይ መቐለ ቀበሌ 03 መቐለ ዉሃ አገልግሎት ጽ/ ቤት ቢሮ ቁጥር 13

ስልክ ቁጥር 0344 40 7335/ 0914755845 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo