መቐለ ዩኒቨርስቲ ህፀት ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሎጅ ለ2010 ዓም ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የላብራቶሪ እቃዎች በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን 6/12/2010

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን በ 16ኛዉ ቀን

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለዉና ፍቃዱንም በ2010/11 ዓም የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 በቀረበዉ ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሠረት ማቅረብ የሚችል

3 የተጫማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

4 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ በንድ ለተወዳደሩት የጨረታ ሰነድ የጠቅላላዉ ዋጋ 21878 በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ በመቐለ ዩኒቨርስቲ ስም ማስያዝ የሚችል

5 ማንኛዉም ተጫራች ለህንፃ ግንባታ የማይመለስ ብር 50.00 ብር በመክፈል ለዚሁ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ በህፀት ዝናብ ግብርና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ግዥ ፋይናስና ፋሲሊቲ ማናጅመንት ቡድን ቢሪ ቁጥር 211 መዉሰድ ይችላሉ

6 ተጨረራቾች ጋዜጣዉ ካወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 15ኛ ቀን 330 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ የተዘጋጀዉ ሳጥን በህፀተ ዝናብ ግብርና ተፍጥሮ ሃብት ኮሌጅ ግዥ ፋያናንስና ፋሲሊቲ ማናጅመንት ቡድን ቢሮ ቁጥር ሀ - 4 በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይችላሉ

7 ጨረታ ከወጣበት በ15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሰሳይ ቀን ልክ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል :: 15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይከፈታል

8 በጨረታ አሸንፎ በወቅቱ ወል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም

9 ዩኒቨርስቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብተ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መብራሪያ በስልክ ቁጥር 0914721627 / 0913797526

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo