የትግራይ ክልል መንገድ ሥራዎች ኢንተርፕራይዝ በ2010 በጀት ዓመት ለሚያከናዉናቸዉ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ አገልገሎት የሚዉሉ ጎማ : ኮንስትራክሽን ማተሪያል :አዘር :ዛይትና ቅባት : ነዳጅ የስፔር መለዋወጫ : የሚወገዱ ንብረት : ባትሪ እና የድልድይ ቤሪንግ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ትግራይ መንገድ ስራዎች ኢንተርፕራይዝ

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : 5/12/ 2010

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን እና የመከፈትበት ጨረታዉ ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16 ኛዉ ቀን

1 ተጫራቾች አግባብነት ያለዉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ : ቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት : የእቃ ኣቅራቢነት የመስክር ወረቀት : የቲን ምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዝርዝር በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀዉን መጠን በስፒኦ ወይም እንኮንዲሽናል ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ የሚችል

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ዘወትር በሥራ ሰዓት ብር 50 እና 100 በመክፈል ከኢንተርፕራይዙ ግዥና ንብረት አሰተዳደር የሥራ ሂደት መዉሰድ ይችላሉ

4 የጨረታዉ ሰነድ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ወይም በፓሳቁ 14 መላክ ይቻላል

5 በጨረታዉ አሸናፊ የሆነዉ ተወዳዳሪ የዉል ማስከበሪያ 10% በባንክ በተረረጋገጠ ሰርተፊይድ ቼክ (CPO) ወይም Unconditional bank Guarantee በመያዝ በግንባር ቀርበዉ ዉል መፈፀም የሚችሉ

6 ጨረታዉ ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ይከፈታል የመክፈቻ ቀኑ በዓል ከሆነ ወደሚቀጥለዉ ቀን ይሸጋገራል

7 በጨረታዉ አከፋፈት ሰነ ስርዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል

8 ጽቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 0344 416727 / 0914 732318

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo