የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኤርታኤለ መገንጠያ አህመድ ኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀከት ለሰርቪስ አገልግሎት የሚዉል 24 ሰዉ የመጫን ዓቅም ያለዉ ቅጥቅጥ እና የደረቅ ጭነት ኣይሱዙ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 በዘርፉ የኣከራይና ተካራይ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 የዘመኑ ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

3 የባለቤትነት መረጋገጫ ሌብሬ ማቅረብ የሚችል

4 ተጫራቾች የሚያቀርባቸዉ ቅጥቅጥ ኣይሱዚ እና የደረቅ ጭነት ኣይሱዙ ጥሩ ኣቅም ያለዉና ለሚሰጡት አገልግሎት በተሻለ ብቃት የሚገኙ መሆን ይኖርባቸዋል

5 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የቀን ኪራይ ሞሙላት ይኖርባቸዋል

6 ተጫራቾች ለሚከፍላቸዉ ወርሓዊ የኪራይ ክፍያ በስም የታተመና ተከታታይ ቁጥር ያለዉ ህጋዊ ደረሰኝ የሚያቀርቡ መሆን ይኖርባቸዋል

7 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በፕሮጀክቱ ስም የተዘጋጀና በባንክ የተረጋገጠ 20000 /ሃያ ሺ/ ስፒኦ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

7 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ ሓምሌ 29/2010 ዓም ማቅረብ ይኖርባቸዋል

7 ተጫራቾች የጨረታዉ ሰነድ በኢላላ ኢት ሰነድ በኢላላ ኢትጰያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ፊት ለፊት በሚገኘዉ የኣቶ የዉሃንስ ግደይ ህንፃ ኣንድኛ ፎቅ በመቀለ ሳምረ ፊነርዎ መንገድ ስራ ፕሮጀክት  የማይመለስ ብር 100 በመግዛት ሰነዱን መዉሰድ ይችላሉ

8 ሰለሆነም ተጫራቾች በ21/11/2010 ዓም ጀምሮ እስክ 29/11/2010 ዓም ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት ሲሆን ዋጋ በመሙላት ፕሮጀክቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት የሚችሉ መሆን እየገለፅን ጨረታዉ በ29/11/2010 ዓም ከቀኑ 4:30 ሰዓት ተዘግቶ 5:00 ተጫራቾ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

9 ድርጅቱ የተሸላ ኣመራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰርዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 0930014651/0986894632

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo