የኢትዪጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት መቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

1 በዚህ መሠረት ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ የኢትዩጰያ ዜግነት ያለዉ : የፀና የንግድ ፈቃድ : ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት የዘመኑ ግብር የከፈለ ለመሆኑ የምስክር ወረቀት እ (Clearance ) ና የግብር ከፋል መለያ ቁጥር የሚቀርብ ሁሉ መሳተፍ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ክፋያ አጠናቅቀዉ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል ::

ቦታ የንብረቱ ዓይነት የጨረታ ዓይነት የምዝገባ ግዜ ከ እስክ ጨረታ (የሚካሄድበት) ቀንና ሰዓት
መቐለ ኣልባሳትና ጫማ ግልፅ ከ14/11/2010 22/11/2010- 23/11/2010 3:00 ሰዓት

3 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጀኒሪንግ አጠገበ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በኣካል በመገኘት 19-20/11/2010 ዕቃዎች ማየት የሚችሉ ሲሆን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተካታታይ 7 የስራ ቀናት ይሃ ሲቲ ሴንተር ህንፃ ከደደቢት ማይክሮፋናንስ አጠገብ የሚገኘዉ የፌደራል ገቢዎች ዋና ቢሮ ቁጥር 7ኛ ፎቅ የጨረታ ማስከበሪያ ለመጀመሪያ ለሶስተኛ ጊዜ ለጨረታ የቀረቡ ለተለያዩ ዕቃዎች ብር 25,000 /ሃያ ኣምስት ሺ/ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ በመያዝ በኣካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ

4 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይመ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ መቐለ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342412004

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo