መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ የተ የግል ኩባንያ (HDVL Business Unit ) ቦልት : ነት : ወሸሮች ሰብሪን : ካቲንግዲስክ :ግራድንግዲሰክ : ማይልድኤሌክትሮድ : ፖልሽን ንግዲስክ :ብርጭቆ ወረቀት : ኤልቦዉ : ጌት ቫልቨ : ናንኮላፓሲበልፕረዥር ራበር ሆዝ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁና እና ከዚህ በታች የተዘዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባንያችን ይጋብዛል::

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

1 ተጫራቾች በዘረፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸዉ :የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑት :የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የወሩ ቫት ማሳወቅያ ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማማያዝ የጨረታዉ ዝርዝር (ሰነድ) በስራ ሰኣት ከመቐለ ዋና ቢሮ ወይም አ/አበባ ቅርንጫፍ መስርያ ቤት መዉስድ ይችላሉ::

2 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታይህ ማስታውቅያ ከወጣበት ከ 19/07/2017 እ.ኤ.አ ጀምሮ እስከ 07/08/2018 እ.ኤ.አ ከሰኣት በኃላ ከቀኑ 8:00 ሰአት መቐለ ዋና መስርያ ወይም አዲስ አበባ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ /CPO/ ) ቦልት : ነት : ወሸሮች ሰብሪን 35000 (ሰላሳ ኣምስት ሺ) : ካቲንግዲስክ 230 *3.2*22mm :ግራድንግዲሰክ 230*6.5*22mm : ማይልድኤሌክትሮድ E6013 3.2* 350mm : ፖልሽን ንግዲስክ 180*22mm 40000 (ኣርባ ሺ) : :ብርጭቆ ወረቀት p120 : p22 cavasp60 15000 (ኣስራ ኣምስት ሺ) : ኤልቦዉ 4.90 ድግሪ : ጌት ቫልቨ 4 : ናንኮላፓሲበልፕረዥር ራበር ሆዝ ብር 20000 (ሃያ ሺ ብር )በሰም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው:: በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ ተቀባይነት የለዉም

4 ጨረታዉ 19/7/2018 ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶበ 07/8/2018 እ.ኤ.አ ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቐለመስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽየ ሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል::

5 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ቫት ጨምሮ አለመሆኑ (VAT) ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት ::ይህ ካልሆነ ያስገቡትዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል::

6 አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን ማሸነፋቸዉ ከተነገራቸዉ ቀን ጀምሮ በ5ቀናት ዉስጥ ለእያንዳንዱ እቃ የጠቅላላ ዋጋ 10% የዉል ማስከበሪያ የባንክ ዋስትና በማሰራት ከኩባንያዉ ጋር ዉል መፈራረም አለባቸዉ:: ይህ ካልሆነ ግና ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ በማድረግ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል

7 ተጫራቶች የሚያስገቡት ዋጋ የትራንስፖርት : የመጫኛና ማውረጃ ያካተተ መሆን አለበት :: አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን ካሸነፉ እና የግዥ ማዘዣ ከደረሳቸዉ ቀን ጀምሮ በ 30 ቀናት ዉስጥ እቃዉን ማስረከብ አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበርያ ይስያዙት ብርለድርጅቱ ገቢ ሁኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል::

8 ተጫራቶች በሌላ ተጫራቶች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም::

9 ተጫራቶች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሰዎስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እይቻልም ::

10 ተጫራቾች ተጫርተዉ ያሸነፉት ዕቃ መቐለ ማኑፋክቸሪንግ ፋብሪካ ድረስ መጥተዉ ማስረከብ አለባቸዉ ክፍያ በሚመለከት ያቀረቡት በድርጅታችን ጥራት ቁጥጥር ባለሙያ ታይቶ ዕቃ ተቀባይነት ካገኘ በኃላ አስር ቀናት ዉስጥ የሚፈፀም ይሆናል::

10 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ::

አድራሻ መቐለ ስልክ 0930 413111 ፋክስ 251-344406225

አዲስ አበባ 251 114708287 /251 114709636                                                               

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo