የመድሃኒት ፈንድና ኣቅርቦት ኤጀንሲ መቐለ ቅርንጫፍ በመስሪያ ቤቱ መጋዘን ዉስጥ የሚገኙ 270 ብዛት ያላቸዉ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

በመድሃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ

1 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ /ወረቀት ከቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ በብር 50 በመግዛትና ሰነዱን በብር 50 በመግዛትና ሰነዱን በመሙላት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበትቀን ጀምሮ በ7 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ በታሸገ ፖስታ ፊርማ በመፈረመና ስልክ ቁጥር በመፃፍፅ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 104 በሚገኝ የጨረታ ዉስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል

2 ተጫራቾች የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 4000 በጥሬ ገንዘብ ወይም ስፒኦ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል

4 ጨረታዉ ሰኔ 26 ቀን 2010 ዓም ከሰዓት በሃላ በ 11:30 ይዘጋል

5 ጨረታዉ ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓም ጥዋት በ3:00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

6 ለጨረታ የቀረበዉ ንብረት በቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ በኣካል በመገኘት ማየት ይቻላል

7 በጨረታዉ አሸናፊ ሆነዉ የተገኙት ኣካል ያሸነፉትን ንብረት ዓይደር ከሚገኝ ፅህፈት ቤት በራሳቸዉ ትራንስፖርት መጎጎዝ ይጠበቅባቸዋል

8 ተጫራቾች አሸናፊ መሆንዎን ከተገለፀላቸዉ ቀን ጀምሮ ባሉት 3 ዉስጥ ያሸነፉትን ዋጋ በመክፈል ንብረቱ ማግዛት ይጠበቅባቸዋል በተመሳሳይ ቀን ካላነሱ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ለመስሪያ ቤቱ ገቢ ሆነ ንብረቱ በድጋሚ ለጨረታ እንዲያቀርብ ይደርጋል

ቅርንጫፍ ፅቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታዉ ኣይገደደም

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo