ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቐለ ባለ ሦስትፕሮጀክት የጠጠር 02 መግዛት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን 20/10/2010 ጀምሮ እሰከ 28/10/2010 ዓም ከቀኑ 8:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ሙሉ ሰነድ በማስገባት እንድተወዳደሩና እየጋብዝን ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 28/10/2010 ዓም ከጥዋቱ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 8:30 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች ማማላት የሚገባቸዉ መመዘኛዎች ከ1-10 ተራቁጥር የተገለፁ ነጥቦች ይሆናል

1 የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ

2 በዘርፉ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸዉ

3 የቫት ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባታል

4 ቲን NO የተመዘቡበትን ሰርተፊኬት ኮፒ ይሚቀረብ

5 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ከሌሉ የጨረታዉ ሰነድ የተማላ ከሆነ ይከፈታል

6 የጨረታ ማስከበሪያ በስፒኦ 5,000.00 ብር ማስያዝ ይኖርበታል

7 በጨረታዉ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተወዳዳሪዉ ከጨረታዉ ዉጭ ይሆናል

8 የምታስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይንም ከቫት በሃላ መሆኑን በግልፅ መቀመጥ አለበት

9 የጨረታዉ ሰነድ በኦርጀናል እና ኮፒ ለየብቻዉ በማሸግ ማቅረብ አለበት

10 የጨረታዉ ሰነድ በፕሮጀክቱ ቢሮ መጥተዉ መግዛት አለባቸዉ

ማሳሰቢያ ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 44 40 02 42 0910280150 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

አድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ቁጥር ግቢ ቢሮ ቁጥር 2

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo