በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ዉስጥ የሚገኝ ባዩጋዝ ፕሮግራም ማስተባበርያ ዩኒት ከዚህ በታች የተገለፁትን ሞተር ሳይክል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልጉ ሕጋዊ ነጋዴ የሆናቹሁ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል::

ኤጀንሲ ማዓድንን ኢነርጅን ክልል ትግራይ

               የጨረታ ግዢ ማስታወቂያ

በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ዉስጥ የሚገኝ ባዩጋዝ ፕሮግራም ማስተባበርያ ዩኒት ከዚህ በታች የተገለፁትን ሞተር ሳይክል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልጉ ሕጋዊ ነጋዴ የሆናቹሁ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል::

1 የ2007 ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ::

2 በቢሮ ፋይናንስና ኢኮኖሚ የተመዘገበበት ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፈቃድ የሚያቀርብ ::

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለዉ::

4 ቫት ተመዝጋቢ ከሆነ የኣቀራቢነት ፈቃድ የታደሰ ማቅረብ የሚችሉ::

5 የጨረታ ማስከበሪያ  2%  ስፒኦ ማስያዝ ይቻላል::

6 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 30 ከፍለዉ የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 215 መዉሰድ ይችላሉ::

7 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በሰም የታሸገ ኢንቨሎፕ በትግራይ ልማት ማሀበር ህንፃ 215 ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይእችላሉ::

8 ተጫራቾች ያቀረቡትን ዋጋ ቢያንስ ለ30 ቀናት መቆየት አለበት::

9 ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት በስንት ቀን ዉስጥ ማስገባት እንደሚችሉ መግለፅ አለባቸዉ::

10 ተጫራቾች በሚያቀርቡት ስም ማህተም አድራሻና ፊርማ መኖር አለበት::

11 ጨረታዉ የሚወጣበት ቀን 13/09/ 2007 ዓ/ም

12 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን 28 /09 /2007 ዓ/ም ሰዓት 8:00 ይሆናል::

13 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 28 /09/ 2007 ዓ/ም ሰዓት 9:00 ይሆናል::

14 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ሰዓት ተጫራቾች ራሳችዉን ወይም ህጋዊ ወኪቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል ባይገኙ ግን ጨረታዉ በመክፈት ወደ ኃላ ኣይልም::

15 ጨረታ ያሸነፉ አቅራቢዎች ላሸነፉት ንብረት በራሳቸዉ ዉጭ ፅህፈት ቤቱ ያቀረባል::

16 በጨረታዉ የተሸነፉት ኣቅራቢዎች ወይም ግልጋሎት ሰጪ የጨረታዉ ኣናሊስስ ካለቀ በኃላ አሸንፈዉ ታዉቆ ካሰረ 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ካቀረበ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ይመለስለታል::

17 ከአቅራቢዎች የቫት ዊዝሆልዲንግ ገንዘብ ተቀናሽ እንደሚሆን መወቅ አለበት::

18 ተጨራቾች ያቀረቡት ዋጋ በወጣዉ ስፐስፊኬሽን መሰረት ጥራቱ የተጠበቀና ኦርጀናል የሆኑን አረጋግጦ መሙላት አለበት::

19 ከተጠቀመበት ስፐስፊኬሽን ዉጭ ሌላ አማራጭ ተብሎ ዋጋ ማስቀመጥና በስፐስፊኬሽን ያልተገለፁ ንብረት ማስቀመጥ አይፈቀድም::

20 አቅራቢዎች የሚያቀርቡትን ዋጋ ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ 15 ቀናት መቆየት አለበት::

21 ኣቅራቢዎች ያሸነፉትን እቃዎች በሰንት ቀናት ገቢ እንደሚያደርጉ መግለፅ አለባቸዉ::

22 ኣቄቢዎች ባቀረቡት የጨረታ ሰነድ ስም :ማህተም: አድራሻና ፊርማ መኖር አለበት::

23 ኣቅራቢዎች  የሚቀርቡት ዋጋ ከገዙት የቢሮ ሰነድ ዉጭ በሌላ ሞልቶ ማቅረብ ተቀባይነት የለዉም::

24 ጨረታዉ ያልተሟላ ከሆነ ዉድቅ ይሆናል::

25 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረተዉ በሙሉ ይሁን ብከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ ለተጨማሪ ማብራርያ የትግራ ልማት ማህበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዩ ጋዝ ፕሮገራም ማስተባበሪያ ዪኒት ቢሮ ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0344402088 ወይም 0344409201 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::

 

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo