ፕሮጀክታችን መቀሌ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል Toilet Aluminum partition wall ስራ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን 18/9/2010 ጀምሮ እሰከ 25/9/2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ሙሉ ሰነድ በማስገባት እንድተወዳደሩና እየጋብዝን ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 25/9/2010 ዓም ከቀኑ 4:30 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች ማማላት የሚገባቸዉ ከ1-9 ተራቁጥር የተገለፁ ነጥቦች ይሆናል

1 የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉ

2 በዘርፉ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸዉ

3 የቫት ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባታል

4 ቲን NO የተመዘቡበትን ሰርተፊኬት ኮፒ ይሚቀረብ

 5 የጨረታዉ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 መግዛት አለበት       

6 በ Aluminum የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችል

7 የጨረታ ማስከበሪያ በስፒኦ 10,000.00 ብር ማስያዝ ይኖርበታል

8 የሚያስገቡት ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተወዳዳሪዉ ከጨረታዉ ዉጭ ይሆናል

9 ተጨራቾች የምታስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይንም ከቫት በሃላ መሆኑን በግልፅ መቀመጥ አለበት

10 የጨረታዉ ሰነድ በኦርጀናል እና ኮፒ ለየብቻዉ በማሸግ ማቅረብ አለበት

ማሳሰቢያ ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 44 40 02 42 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

አድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ቁጥር ግቢ ቢሮ ቁጥር 2

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo