ትግራይመገናኛብዙሃንኤጀንሲ የተለያዩ ብዛት ያላቸዉ የቢሮ እቃዎች (office furniture) በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

የትግራይ ህዝብ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት

                      የጨረታማስታወቂያ

ትግራይመገናኛብዙሃንኤጀንሲ  የተለያዩ ብዛት ያላቸዉ የቢሮ እቃዎች (office furniture) በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

መወዳደርየምትፈልጉ:-

 1 በዘርፉሕጋዊንግድፈቃድያላችሁናየዘመኑግብርየከፈሉበትማስረጃማቅረብየሚችሉከገቢዎች ጨረታእንዲሳተፉፍቃድያገኙበትምስክርወረቀትየታደሰንግድፍቃድማቅረብየሚችል::

2  በገንዘብናኢኮኖሚልማትሚኒስቴርበአገልግሎተአቅራቢዎችዝርዝርዉስጥለመመዝገባቸዉ የምስክርወረቀትና የቫት ሰርተፊኬትና በመጋቢትወር ዲክለር ያረጉበትን እና TIN Noማቅረብ የሚችል::

3  ተጫራቾችየጨረታሰነድለመዉሰድየማይመለስብር 50.00 /ሓምሳ ብር/ በመክፈልለመዉሰድ ይቻላል::

4 ተጫራቾች ይንን ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 /09/ 2007 ዓ/ም እስከ  25/ 09 /2007 ዓ/ም ዘወትርበስራሰዓትትግራ ይመገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ 1ኛ  ፎቅቢሮቁጥር105  መዉሰደይችላሉ::

5 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 26 /09/ 2007 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ተዘግቶ 4:30 ይከፈታል::

6 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ  2%  ከጠቅላላ ዋጋዉ በባንክ በተመሰከረለት ቼክወይም ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል::

7 እቃዉን አሸናፊ መሆኑን በተነገረ ከሰኔ 25 2007 ዓ/ም በፊት ጠቅልሎ ማስገባት የሚችል::

8   ተጫራቾችየሚሸጡበትዋጋ በሰም በታሸገ ኤምቨሎፕ በማደረግ ፋይናንሻል ኮፒ እና ኦርጅናል በማድረግ ማስታወቂያ ከወጣበትቀንጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ትግራይመገናኛብዙሃንኤጀንሲ   1ኛ  ፎቅቢሮቁጥር 105 በጨረታዉሳጥን መስገባትይቻላል::

9  ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ላይ የተዘረዘሩትን ዕቃዎች እያንዳንዱ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ መጥቀስ ይኖርባችዋል::

10  ኤጀንሲዉ የተሻለ መንገድ ካገኘጨረታዉበሙሉወይምበከፊልየመሰረዝመብቱየተጠበቀነዉ::

ለተጨማሪመረጃበስልክቁጥር  03 4440 28 60   /0914704331

አድራሻ ከመርሲትምህርትቤትአጠገብእንገኛለን::

Emali - Tmme@Tigraitv. gov.et

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo