ስለዚህ 1 የ 2006 ዓም ግብር የከፈለና ዓመታዊ የስራ ፍቃድ ያሳደሰ 2 ጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል መዉሰድ ይችላል 3 ጨረታዉ ከግንቦት 25/09/2006 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 02/10/2006 ዓ/ም 6:00( ስድስት ሰዓት ) ድረስ የሚቆይ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይቻላል 4 ተጫራቶች የጨረታ ሰነድ ከመከፈቱ በፊት ጨረታ ማስከበሪያ 2% የባንክ ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባችዋል ጥሬ ገንዘብ ግነ ማቅረብ አይፈቀድም 5 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ግንቦት 022006 ዓም ከቀኑ 6:00 ( ስድስት ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ በ 02/2006ዓ/ም ከቀኑ 9:30 ይሆናል 6 አሸናፍዉ ከታወቀበተ ጀምሮ በሁለት ቀናት ዉስጥ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል 7 ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 76 ወይም 0914-01-05- 92 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ ማሳሰቢያ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉነ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
- ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (24)
- ኮንስትራክሽን (208)
- ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (510)
- የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (68)
- ግብርና (174)
- የግንባታ እቃዎች (408)
- ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (207)
- ማማከር (37)
- ትምህርትና ስልጠና (27)
- ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (352)
- ምግብና መጠጥ (129)
- እግድ (37)
- ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (9)
- ፈርኒቸር (200)
- ጤና (40)
- የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (174)
- ጥገና (61)
- የህክምና ዕቃዎች (56)
- ፎቶግራፍና ፊልም (6)
- የህትመት ስራዎች (99)
- የማስታወቅያ ስራዎች (9)
- ኪራይ (182)
- ሽያጭ (272)
- የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (38)
- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (79)
- ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (153)
- የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (97)
- የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (165)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (81)