ድርጅትታችን መከላኪያ ኪንስትራክሽን ኢንተርፕራዝ ፕሮጀክት ዕዲሓ 16-11B በመቀሌ ከተማ ከተማ ኢርሚ ፋዉንዴሽን ኣፓርትመንት ቤቶች ግንባታ ፕሮጀከት ላይ ለሰራተኞች ሰርቪስና ሎሎች ሥራዎች አገልግሎት የሚንጠቀምበት 12 ሰዎች በወንበር መጫን የሚችል ሚኒባስ መኪና በጥሩ ሁኔታ ያለዉ መከረያት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ስለሆነም ኣካራዩች ከዛሬ ከሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓም ጀምሮ የጨረታ ሰነዳችሁን በፖስታ በማሸግ ዳዕሮ ታክስ መጨረሻ በስተ ግራ 100 ሜትር ገባ ብሎ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ሳጥን ላይ የጨረታ ሰነዳችሁን እንድታስገቡ ይጋብዛል ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸዉ ነገሮች

1 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ 

2 ቲን NO ተመዝጋቢ የሆናችሁ 

3 የባለቤትነት ሊብሬ ማቅረብ ይምትችሉ

4 ከመንግስት የታወቀ ተካታታይ ቁጥር ያለዉ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችሉ

5 ተጨራቾች ቫት ወይንም ToT ተመዝጋቢ ከሆናችሁ የምታስገቡት ከቫት በፊት ወይንም ToT በፊት መሆኑን መግላፅ አለባችሁ ይህ ካልሆነ ግን የቀረበዉ ዋጋ ቫት ወይንም ToT እንዲካተት ተደርጎ ይወሰዳል

6 ተጫራቾች የምታስገቡት ዋጋ የነዳጅ ወጪ በተከራይ እንደሚሸፈን ግምት ዉስጥ በማስገባት መሆን አለበት

7 የዘይትና ቅባት ወጪ በአከራይ ይሸፍናል 

8 አካራይ የታደሰ መታወቂያ ያለዉ ሽፌር ያቀርባል 

9 በምተስገቡት ዋጋ መኪናዉ በአንድ ሊትር ስንት ኪ/ሜትር እንድሚሄድ ጠቅሳችሁ ማስገባት 

10 ለጨረታ የሚታስገቡት ተሽከርካሪ በዕለቱ ይዞ መምጣት ይጠበቅባቸዋል ጨረታዉ ሚያዝያ 24/ቀን 2010 ዓም ከጠዋቱ 4:00 ተዘግቶ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 24/08/2010 ዓም ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ይከፈታል ማሳሰቢያ ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ ለተጨማሪ ማብራሪያ 0348990357/59 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ አድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ቁጥር ግቢ ቢሮ 04

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo