ለአገር መከላኪያ ሚነስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላላ መምሪያ ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

መከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ
  • ሎት 1 የተሽከርካሪ ባትሪ እና ችንጋዎች
  • ሎት 2 የተለያዩ የኮንስትራክሽን ዕቃዎች
  • ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እና የኣፊስ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች
  • ሎት 4 የተላያዩ የቧንቧ ዕቃዎች
  • ሎት 5 ኣለቂ የፅህፈት መሣሪያ
  • ሎት 6 የተለያዩ የኤሌትሪክ እቃዎች
  • ሎት 7 ኣላቂ የፅዳት ዕቃዎች
  • ሎት 8 ጀነሬተር
  • ሎት 9 ቆሚ የቢሮ ዕቃዎች

1 በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማራ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉ የ2010 የታደሰ ንግድ ፈቃድ : የግብር ከፋይ ሠርተፊኬት የቫት ሠርተፊኬት ያላቸዉን ይጋብዛል

2 ተጫራቾች የጨረታዉን ዝርዝር መመርያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ለሎት 1 ለሎት 3 ለሎት 8 ለሎት 9 ለእያንዳንዳቸዉ ብር 100.00 : ለሎት 2 : ለሎት 4 : ለሎት 5 : ለሎት 6 እና ሎት 7 ለእያንዳንዳቸዉ ብር 50 በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቀሌ ኩሓ መንገድ እግር ወንበር አካባቢ ከሚገኘዉ የጠቅላላ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮዉ ወደ ተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሰዉቅን ጨረታዉ ሚያዝያ 30/2010 ዓ/ም ከቀኑ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስቁ 0344 41 07 50 ወይም 0342 41 79 76

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo