ድርጅትታችን መከላኪያ ኪንስትራክሽን ኢንተርፕራዝ ፕሮጀክት 11-03B መቀሌ ከተማ ለሚገኘዉ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል ሰራተኞች ሰርቪስ እና ለሌሎች ሥራዎች የሚጠቀምበት 12 ሰዎችን መያዝ የሚችሉ በጣም ጥሩ ሆኖ ብቃት ያለዉ የቴክኒካል ምርመራ ማለፍ የሚችሉ ሁለት ሚኒባስ መከረያት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ስለሆነም ተጫራቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 8/8/2010 ዓም ጀምሮ እስክ 12/8/2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ድረስ የምትወዳደሩበት ጨረታ ሰነዳቸዉ በፖስታ በማሸግ አክሱም ሆቴል ፈት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል በሚገኘዉ ፕሮጀክታችን ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጃዉ ሣጠን እስከ 12/8/2010 ከቀኑ ዓም 4:00 ተዘግቶ በእለቱ 4:30 የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች ማማላት የሚገባቸዉን ነጥቦች 1-9 ተራ ቁጥር የተገለፁት ናቸዉ ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸዉ ነገሮች

1 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

2 ቲን NO ተመዝጋቢ የሆናችሁ

3 የባለቤትነት ሊብሬ ማቅረብ ይምትችሉ

4 ተጨራቾች ቫት ወይንም ToT ተመዝጋቢ ከሆናችሁ የምታስገቡት ከቫት በፊት ወይንም ToT በፊት መሆኑን መግላፅ አለባችሁ

5 ከመንግስት የታወቀ ተካታታይ ቁጥር ያለዉ ደረሰኝ ማቅረብ የምትችሉ

6 ተጫራቾች የምታስገቡት ዋጋ የነዳጅ ወጪ በተከራይ እንደሚሸፈን ግምት ዉስጥ በማስገባት መሆን አለበት

7 የዘይትና ቅባት ወጪ በአከራይ ይሸፍናል

8 በምተስገቡት ዋጋ መኪናዉ በአንድ ሊትር ስንት ኪ/ሜትር እንድሚሄድ ጣቅሳችሁ ማስገባት ይኖርባቸዋል

9 አካራይ ሹፌር ይሽፍናል

10 ማሳሰቢያ ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 44 40 02 42 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

አድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ቁጥር ግቢ ቢሮ 04 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo