በሃገር መካላኪያ የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የተለያዩ ያገለገሉ መመገቢያና ማብሰያ የቢሮ እቃዎች እንዲሁም የብረት ኣልጋ አጫርቶ መሸጥ ይፈልጋል

መከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ

1 የንግድ ፈቃድ ያለዉ እና የዘመኑን ግብር የከፈለ በዚሁ ጨረታ መሳተፍ የሚያስፈልግ ሁሉም ከመጋቢት 30 ቀን 2010 ዓም እስከ ሚያዝያ 15 ቀን 2010 ዓም የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ሰነዱን በሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እሰከ ኣርብ ድረስ በመቅረብ የፋይናንስ ክፍያ ክፍል በመግዛት እንዲጫረቱ ይጋብዛል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo