የመቐለ ዉሃ አገልግሎት ጽህፈት ቤት ለ2010 ዓ/ም በጀት አመት የሚያገለግል ሎት ኣንድ የተለያዩ የቱቦ መገጣጠሚያዎች (Different Fittings) ሎት ሁለት የቧንቧ ሰራተኞች መሳሪያዎች (Plumping hand tools) ከመጋዘን ማቅረብ የሚችሉ ኣቅራቢዎች አወዳድሮ በግልፅ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል

የመቐለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት ጽህፈት ቤት

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን 27/7/2010


          

            1 ታደሰ የዘመኑ ህጋዊ ንግድ ፈቃድና ያላቸዉ::

2 ቫት የተመዝገበ መጨረሻ ወር ቫት ዲክመለር ያደረገ እናቲን ቁጥር ያለዉ::

3 የጨረታ ዶክመንት የማይመለስ ለእያንዳንዱ 100 / ኣንድ መቶ ብር /በመክፈል ኣዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን አገልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታዉ ደኩመንት መግዛትይችላሉ

4 ጨረታ ደኩመንት ማስገባት የሚቻለዉ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እሰከ 15 ኛዉ ቀን 2010 ዓ/ም 9:00 ሰዓት ወደ ጨረታዉ ሳጥኑ መማስገባት ይችላሉ

5 ጨረታዉ የሚዘጋዉ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ኛዉ ቀን 2010 ዓም 9:00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 9:30 ተጫራቾች ዉይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገዑበት ይከፈታል

6 ሁሉም ተጫራቾች ለሎት ኣንድ 30,000 /ሰላሳ ሽህ ብር/ ለሎት ሁለት 15,000 /አስራ ኣምስት ሽህ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ በCPO በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና ጥሬ ገንዘብ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ ትእዛዝ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል

7 ተጫራቾች ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት በተጨማሪም በጨረታ ደኩመንት ዉስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተዉና ተፈርመዉ መቅረብ አለባቸዉ

8 በደኩመንቱ ከተሰጠ ስፐሲፊኬሸን ዉጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለዉም

9 የጨረታዉ አሸናፊ ዉል ማሰከበሪያ ካሸነፈዉ ዋጋ በCPO በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የዉል ማስከበሪያ (performance bond guarantee) 10 % ማስየዝ የሚችል እና በ 5 ቀናት ዉስጥ ዉል አስሮ በደኩመንቱ በተጠቀሰዉ ቀን ንብረቱ ማስገባት የሚችል

10 በጨረታዉ ሂደት ጨረታወን ለማዛባት ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታዉ ዉጭ እንደሚሆንና በመንግስት ግዢ እንዳይሳተፍ ለማረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስ ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ::

11 ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በሃላ የሚመጣዉን የጨረታ ዶክመንተ ተቀባይነት የለዉም

12 የጨረታ ዋጋዉ ፀንቶ የሚቆየዉ ጨረታዉ ከተከፈተ ለ 30 ተካታታይ ቀናት ብቻ ነዉ::

13 ጽ/ ቤቱ ጨረታዉ እንደ አስፈላጊነቱ ከእያንዳንዱ ነጠላ እቃ በ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

14 የሚያቀርበዉ ጨረታ ደኩመንት ቴክኒካል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻዉ አሽጎ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻዉ ኣሽጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል

15 ጽህፈት ቤቱ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

አድራሻ አአ ዉሃና ፍሳሽ አገልግሎት ፅቤት

ስልክ ቁጥር 0974012597/ 0914007294/ 0914780919

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo