በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ 2010 ዓም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘረዉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት

በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት

ሎት 1 ኣላቂ እና ልዮ ልዮ የፅህፈት መሳርያዎች ሎት 2 አላቂ የፅዳት ዕቃዎች ሎት 3 ፈርኒቸር ሎት 4 ለግንባታ ሰራ ሎት 5 ኤለክትሮኒክስ

ስለሆነም በጨረታዉ መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች

 ዘመኑ የታደስ ንግድ ፍቃድ የላቸዉና የእቃ ኣቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

የጨረታ ማስከበሪያ CPO ሎት 1 1500 ለሎት 2 500 ለሎት 3 1000 ለሎት 4 2000 ለሎት 5 1500 ብር ሲሆን ብጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ማስያዝ የምትችሉ

ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 በመክፈል መዉሰድ ይቻላል ጨረታዉ ሚያዝያ 01 2010 ዓም ከቀኑ 8:00 ታሽጎ ብእለቱ ከቀኑ 8:30 ይፈከፈታል

አሸናፊ ድርጅት በራሱ ትራንስፖርት የሚያስረክብ Â ሪጅን ፅቤቱ የተሻላ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342 40 54 43 እና 0344 40 12 90 መጠየቅ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo