የበርሀሌ ሰደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ጽህፈት ቤት 8 ክፍሎች ያሉት አንድ ብሎክ የአመራሮች መኖሪያ ቤት ግንባታ ማሰራት ግንባታ የጉልበት ስራ ለማሰራት አዉጥቶ የህንፃ ስራ ተቆራጭ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማሰራት ይልጋል

በርሃሌ ስደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት

1 ደረጋ 7 እና ከዛ በላይ የሆኑ ህንፃ ተቆራጭ ብቻ

2 የ2009/2010 ዓም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

3 የወቅቱን ግብር የከፈሉ

4 ለጨረታ ማስከበሪያ የሞሉትን ዋጋ 5% በስፒኦ በባንክ በተረጋገጠለት ማስያዝ የሚችሉ

5 በ2008/2009 ዓም መልካም የስራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ቢሆን ይመረጣል ስለሆነም ከላይ የተጠቀሱት መስፈርቶች ማማላት የምትችሉ ተወዳዳሪዎች

6 ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት መለትም ከ 18/7/2010 ዓም እስከ 25/7/2010 ዓም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድረስ በመቐለ ከተማ ኢሚግሪሽን ቢሮ በተዘጋጀዉ የመወዳዳሪ ሳጥን ዉስጥ የምትወዳደሩበት ዋጋ በማስገባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን

7 ጨረታዉ በቀን 25/7/2010 ዓም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዕለት 25/7/2010 ዓም ከቀኑ 9:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በኢምግራሽን ቢሮ በሚገኘዉ የመሰብሰቢያ ኣደራሽ በግልፅ ይከፈታል ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባይገኙም መቤት በጨረታ ኮሜቴ ፖስታዉን የሚከፈት መሆኑን እንገልፃለን

8 የሚሞላዉ ዋጋ የጉልበት ስራ ዋጋ ብቻ መሆን አለበት

9 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ስፒኦ ለስ.ጉ.አ በርሀሌ ሰደተኞች መጠሊያ ብለዉ መፃፍ አለባቸዉ

10 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ሁሉንም ዶክሜንት በታሸገ ኢንቨሎፕ ዋናዉንና ኣንድ ኮፒ አያያዘዉ በተለያዩ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

11 የመወዳደሪያ ሰነድ የመስራያ ቤቱ ማሀተም ያረፈበት መሆኑን በማረጋገጥ በብር 100 በመግዛት መወዳደር ይችላሉ

12 መቤቱ የተሻለ ነገር ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

13 አሸናፊ ድርጅት ማሸነፉን ከተገለፀበት 5 የስራ ቀናት ዉስጥ በበራህሌ ከተማ በመገኘት የስራ ዉል በማሰር ስራ መጀመር ይኖርበታል

በርህሌ ስድተኞች መጠሊያ ጣቢያ ፅ/ቤት

በስልክ ቁጥር 0919800510 ደዉሉዉ መጠየቅ ይችላሉ

ሰነዱን ለመግዛት በስልክ ቁጥር 0937028558 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo