የትግራይ ልማት ማህበር ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚዉሉ ኪዚህ በታች የተጠቀሱትን ማሳተም ይፈልጋል

የትግራይ ልምዓት ማሕበር

1. cash receipt voucher/A5/ Measurement :pad QTY:10000 Remark:50X3

2. Bin card Measurement :pcs QTY:3000 Remark:As per sample

3. flash card graphic organizer Measurement :pcs QTY:3360 Remark:A1:laminated 1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉና የስራ ግብር የከፈሉ

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ ያላቸዉ

3. ኣግባብነት ያለዉ የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

4. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የመጨረሻ ወር ቫት ዲክላሬሽን የሚያቀርቡ

5. ተጫራቾች አሸነፊ ሁነዉ ሲገኙ ዉሉ ከታሰረበት ጀምሮ ለፍላሽ ካርድ በ15 ለገቢ ደረሰኝ በ 30 ተከታታይ ቀናት ማቅረብ የሚችሉ

6. በቂ የሆነ የሕተመት መሳሪያዎች ያሉዋቸዉ

7. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለያንዳንዱ ህትመት 5,000.00 ብር በሲፒኦ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

8. የጨረታዉ ዶክመንት ከ 11/7/2010 ጀምሮ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል መቐለ በሚገኘዉ በትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅ/ቤት ከቢሮ ቁጥር 410 ወይም ኣዲስ አበባ ቦሌ መድሃኒ አለም ፊት ለፊት 7 ፎቅ የሚገኘዉ ህድሞና ህንፃ ቢሮ ቁጥር 12 መዉሰድ ይችላሉ

9. ተጫራቾች የጨረታው ሰነድ በፖስታ በማድረግ ኦርጅናልና ኮፒ በመለየት ፌርማና የድርጅቱ ማሕተም በማሰረፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

10. ይህ ጨረታ መጋቢት 26/2010 በ8:30 ታሽጎ በዕለቱ በ9:00 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ ባሉበት በትግራይ ልማት ማህበር ዋና ፅ/ቤት ይከፈታል

11. አሸናፊዉ ያሸነፉትን እቃዎች መቐለ በሚገኘዉ የትግራይ ልማት ማሕበር ዋና ፅቤት ማድረስ ይጠበቅባቸዋል

12. አሰሪዉ ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታውን ኣይገደድም

13. ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344406944መጠየቅ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo