የኢትዪጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

1 በዚህ መሠረት ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ የኢትዩጰያ ዜግነት ያለዉ : ከሚሸጠዉ ዕቃ ጋር ተዛማጅነት የፀና የንግድ ፈቃድ : ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት የዘመኑ ግብር የከፈለ ለመሆኑ የምስክር ወረቀት እ (Clearance ) ና የግብር ከፋል መለያ ቁጥር የሚቀርብ ሁሉ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ክፋያ አጠናቅቀዉ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል :: ካላነሱ የተያዘ ገንዘብ ለመንግስት ገቢሆኖ እቃዎ በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል

ቦታ የንብረቱ ዓይነት የጨረታ ዓይነት የምዝገባ ግዜ ዋስትና

CPO

የምዝገባ ግዜ ጨረታ የሚከፈትበት(የሚካሄድበት) ቀንና ሰዓት
መቐለ የተለያዩ እቃዎች ግልፅ ከ21/6/2010 25,000.00 28/4/2010- 3/7/2010 3:00 ሰዓት ከጥዋቱ ቦታ ኣካል ጉዳት ቢሮ
መቐለ የተለያዩ እቃዎች ዝግ ከ21/6/2010 VAT ሳይጨምር ደንበኛዉ ከሚሰጠዉ ጠቅላላ ዋጋ 20% 7/7/2010 10/7/2010 3:00 ሰዓት ከጥዋቱ ቦታ

3 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጀኒሪንግ አጠገበ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በኣካል በመገኘት ለግልፅ ጨረታ 26-28/6/2010 ዓም ለዝግ ጨረታ 3-6/7/2010 ዕቃዎች ማየት የሚችል ሲሆን ለግልፅ ጨረታ የሚከፈተዉ እቃዉ የሚገኝበት አደራሽ እንዲሁም ለግዝ ጨረታ በሐወልቲ ከደደቢት ማይክሮፋናንስ አጠገብ የሚገኘዉ የፌደራል ገቢዎች ዋና ቢሮ ቁጥር 6 ኣዳራሽ መሆን መሆኑን እየገለፅን ለግልፅ ጨረታ የምዝገባዉ ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተካታታይ 7 የስራ ቀናት ለግ ጨረታ 15 ተካታታይ ቀናት እንዱሁም የጨረታ ማስከበሪያ የማይመለስ 100 ብር ሰነዱ በመግዛት በጨረታዉ በኣካል በመገኘት መዉሰድ ትችላላችሁ

4 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይመ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ መቐለ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342411187 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo