የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የሚሰራዉ ኤርታአለ መገንጠያ ኣህመድ ኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀከት (17-01R) ለፕሮጀክቱ አገልግሎት የሚዉሉ ፓኔል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 የዘመኑ ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

3 በቂ የሆነ የላሜራ ኣቅርቦት ያላቸዉ መሆን ይኖርባቸዋል

4 በተባለዉ ግዜ ጥራቱን ጠብቆ ሰርቶ ማቅረብ የሚችል

4 የኣመቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድድ ያለዉና የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ስፖኦ በድርጅቱ ስም የተዘጋጀ ብር 50000 /ሃምሳ ሺ ብር/ ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

6 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የኣንድ ፓኔል ዋጋ ሞሙላት ይኖርባቸዋል

7 ተጫራች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኢንቮልፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ የካቲት 20/2010 ዓም ማቅረብ ይኖርባቸዋል

8 ተጫራቾች የጨረታዉ ሰነድ ቢኢላላ ኢትዩጰያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ፊት ለፊት በሚገኘዉ የኣቶ ዩሃንስ ግደይ ህንፃ አንደኛ ፎቅ ቢሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ቢሮ የማይመለስ ብር 100 በመግዛት ሰነዱን መዉሰድ ይችላሉ

9 ሰለሆነም ተጫራቾች ከ 13/6/2010ዓም ጀምሮ እስከ 20/6/2010 ዓም ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የኣንድ ዋጋ በመሙላት በፕሮጀክቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ 20/6/2010ዓም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ተዘግቶ ከቀኑ 9:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ በመቀሌ 05 ክፍ ከተመሰ ሰሜን የኢትዩጱያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት የኣቶ ዩሃንስ ግደይ ህንፃ አንደኛ ፎቅ እንገኛለን

ስቁ 0986894632/0930014651

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo