መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ የተ የግል ኩባንያ (ኤች ዲ ቪ ኤል ቢዝነስ ዩኒት) በፈብሪካ ዎርክ ሾፕ የሚገጠም ተንቀሳቃሽ ጭስ ማዉጫ(Movable fume extractor ) በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁና እና ከዚህ በታች የተዘዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባንያችን ይጋብዛል::

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

1 ተጫራቾች በዘረፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸዉ :የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑት :ይግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የወሩ ቫት ማሳወቅያ ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማማያዝ የጨረታዉ ዝርዝር (ሰነድ) በስራ ሰኣት ከመቐለ ዋና ቢሮ ወይም አ/አበባ ቅርንጫፍ መስርያ ቤት መዉስድ ይችላሉ::

2 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታይህ ማስታውቅያ ከወጣበት ከ 15/2/2018 እ.ኤ.አ ጀምሮ እስከ 6/03/2018 እ.ኤ.አ ከሰኣት በኃላ ከቀኑ 8:00 ሰአት መቐለ ዋና መስርያ ወይም አዲስ አበባ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ /CPO/ ብር 30,000 በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው:: በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ ተቀባይነት የለዉም

4 ጨረታዉ 6/3/2018 ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶበ 07/3/2018 እ.ኤ.አ ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቐለመስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽየ ሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል::

5 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ቫት ጨምሮ አለመሆኑ (VAT) ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት ::ይህ ካልሆነ ያስገቡትዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል::

6 አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን ማሸነፋቸዉ ከተነገራቸዉ ቀን ጀምሮ በ5ቀናት ዉስጥ ለእያንዳንዱ እቃ የጠቅላላ ዋጋ 10% የዉል ማስከበሪያ የባንክ ዋስትና በማሰራት ከኩባንያዉ ጋር ዉል መፈራረም አለባቸዉ:: ይህ ካልሆነ ግና ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ በማድረግ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል

7 አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን ማሸነፋቸዉ ከተነገራቸዉ ቀን ጀምሮ በኣንድ ወር ዉስጥ ያሸኑት እቃ ጨርሰዉ ማስረከብ አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበርያ ይስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሁኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል::

8 ተጫራቶች በሌላ ተጫራቶች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም::

9 ተጫራቶች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሰዎስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እይቻልም ::

10 ተጫራቾች ተጫርተዉ ያሸነፉት ጭስ ማዉጫዉን መቐለ ዋና ቢሮ በፋብሪካዉ ቅጥር ግቢ በሚገኝ ዎርክ ሾፕ ጨርሰዉ በመግጠምና በመሞኮር ማስረከብ አለባቸዉ ክፍያ በተመለከተ እቃዉን በሚመለከተዉ የጥራት ቁጥጥር ተፈትሾ ተቀባይነት ካገኘ በሃላ በኣስር የስራ ቀናት የሚፈፀም ይሆናል

11 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ::

አድራሻ መቐለ ስልክ 0930 413111 ፋክስ 251-344406225

አዲስ አበባ 251 114708287 /251 114709636                                                               

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo