የኢትዪጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

1 በዚህ መሠረት ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ የኢትዩጰያ ዜግነት ያለዉ : ከሚሸጠዉ ዕቃ ጋር ተዛማጅነት የፀና የንግድ ፈቃድ : ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት የዘመኑ ግብር የከፈለ ለመሆኑ የምስክር ወረቀት እ (Clearance ) ና የግብር ከፋል መለያ ቁጥር የሚቀርብ ሁሉ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ክፋያ አጠናቅቀዉ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል :: በተባለዉ ግዜ ካላነሱ የተያዘ ገንዘብ ለመንግስት ገቢሆኖ እቃዎ በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል

ቦታ የንብረቱ ዓይነት የጨረታ ዓይነት ዋስትና

CPO

የምዝገባ ግዜ ጨረታ የሚከፈትበት(የሚካሄድበት) ቀንና ሰዓት
መቐለ የተለያዩ እቃዎች ዝግ VAT ሳይጨምር ከሚሰጠዉ ዋጋ 20% 29/5/2010-16/6/2010 17/6/2010 3:00 ሰዓት

3 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጀኒሪንግ አጠገበ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በመገኘት 12-14/6/2010 ዓም ዕቃዎች ማየት የሚችል ሲሆን እንዲሁም ጨረታዉ የሚከፈተዉ በደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገበ አጠገበ የሚገኘ የፌዴራል ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ቢሮ ቁጥር 6 ሲሆን ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተካታታይ 15 የስራ ቀናት ለመጀመሪያ ጊዜና ለሁለተኛ ጊዜ ጨረታ የቀረቡ ለተለያዩ ዕቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ 100 ብር ሰነድ በምግዛት ጨረታዉ ከሚካሄድበት ቀን በፊት እስክ 11:30 ሰኣት ባለዉ ግዜ መመዝገብ ይችላሉ ተጫራቾች ለዉድድር የሚያቀርቡት ዋጋ ቫትን አያካትትም

4 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይመ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ መቐለ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342411187 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo