የትግራይ ክልል መንገድ ሥራዎች ኢንተርፕራይዝ በ2010 በጀት ዓመት ለሚያከናዉናቸዉ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ አገልግሎት የሚዉሉ የሰራተኛ ደንብ ልብስ :ቆሚ ንብረት: ጎማ :ኮንስተራክሽን ማቴሪያል ፣ አዘር : ዘይትና ቅባት : ፍራሽ :የፅዳት እቃዎች ፣ የመስክ መኪና ኪራይ :የስፔር (መለዋወጫ): የፅዳት መሳሪያዎችና የድልድይ ቤሪንግ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ትግራይ መንገድ ስራዎች ኢንተርፕራይዝ

ጨረታዉ የወጣበት ቀን--- 29/30/ 2010

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን: በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛዉ ቀን

1 ተጫራቾች አግባብነት ያለዉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ :የቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት :የወቅቱን ግብር የከፈሉ መሆናቸዉ የሚያረጋግጥ ኪሊራንስ ሰነድ :የቲን ምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 የጨረታ ማስከበሪየ ዝርዝር በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀዉን መጠን በሲፒኦ ወይም አንኮንዲሽናል ባንክ ጋራንቲ (unconditional Bank guarantee) ማስያዝ የሚችል

3 ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ብር 50 በመክፈልና ከኢንተርፕራይዙ ግዥ ንብረት አሰተዳደር የስራ ሂደት መዉሰድ ይችላሉ

4 የጨረታዉ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ወይምበፕ. ሳ .ቁ. 14

5 በጨረታዉ አሸናፊ የሆነዉ ተወዳዳሪ የዉል ማስከበሪያ 10% በባንክ በተረጋገጠ ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ወይም (Unconditional Bank Guarantee ) በመያዝ በግንባር ቀርበዉ ዉል መፈፀም የሚችሉ

6 ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮበ16ኛዉቀንከጠዋቱ 4፡00 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓትይከፈታልይሁንና 16ኛ (የመክፈቻ ቀን) ቀን በዓል ከሆነ ወደ ሚቀጥለዉ የስራ ቀን ይተላለፋል

7 በጨረታዉ አከፋፈት ስነ ስርዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙ የመረጣል

8 ኢንተርፕራይዙ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆና ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱየተጠበቀነዉ

ለተጨማሪማብራሪያበስልክቁጥር 0344416727 /0914734474/ መጠየቅይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo