መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እንዱስትሪያል አውቶሜሽን የስልጠና ዕቃዎችና የቢሮ ዕቃዎች (ፈርኒቸር) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ኢንስቲዩት ቴክኖሎጂ

የማስረከብያ ቀን ማራዘም የግልፅ ጨረታ ቁጥር 02/2010



  1. መቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩትከአሁንበፊትበአዲስዘመንጋዜጣታህሳስ14 ቀን2010 ዓ.ምያወጣቸውግልፅጨረታዎችሎት-1 ኢንዱስትሪያልአውቶሜሽንየሥልጠናእቃዎችሎት-2 የቢሮዕቃዎች/ፈርኒቸር/ እንደሚከተለውማስተካከያተደርጓል።
  2. ታህሳስ14 ቀን2010 ዓ.ምበወጣውጋዜጣከተገለጸውየጨረታውማስረከቢያለተጨማሪ20 ቀናትየተራዘመመሆኑንእየገለጽንበዚህምመሰረት ጥር24/2010 .ከጠዋቱ330 ሰዓትተዘግቶበተመሳሳይቀን400 ሰዓትየሚከፈትመሆኑንእናሳውቃለን።

መቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩትከዚህበታችየተዘረዘሩትንየተለያዩእቃዎችንበግልጽጨረታአወዳድሮለመግዛትይፈልጋል።በዚሁመሠረት፡-

  1. በዘርፉየታደሰህጋዊንግድፈቃድ፣የቫትምዝገባሰርተፊኬት፣የግብርከፋይምዝገባሰርተፊኬት፣እናየአቅራቢምዝገባሰርተፊኬትማቅረብየሚችል።
  2. የቀረበውዝርዝርየቴክኒክመስፈርትማሟላትየሚችል።
  3. ለጨረታማስከበሪያቢድቦንድበባንክየተመሰከረለትCPO /ሲፒኦ/ ወይምየባንክዋስትናበመቐለዩኒቨርሲቲስምማስያዝየሚችል፡፡
    . ምድብ የጨረታአይነት ሲፒኦ
    4 ሎት1 እንዱስትሪያልአውቶሜሽንየስልጠናዕቃዎች ብር200,000.00
    5 ሎት2 የቢሮዕቃዎች(ፈርኒቸር) ብር50,000.00
  4. ማንኛውምተጫራችየማይመለስብር100 / አንድመቶብር/ በመክፈልለዚሁየተዘጋጀውንየጨረታሰነድከመቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩት፣ግዥናንብረትአስተዳደርቢሮመውሰድይችላል፣
  5. ተጫራቾችጋዜጣውከወጣበትቀንጀምሮእስከ21ኛውቀን3፡30 ሰዓትድረስለዚሁጨረታተብሎበተዘጋጀውየጨረታሳጥንውስጥየማወዳደሪያሰነዳቸውንማስገባትይችላሉ።
  6. ጨረታውከወጣበት21ኛውቀንከጠዋቱ330ሰዓትየጨረታሳጥኑተዘግቶበተመሳሳይቀንልክ400 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልጽይከፈታል።21ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትላይይከፈታል።
  7. በጨረታውአሸንፎበወቅቱውልለማያስርየጨረታአሸናፊያስያዘውየጨረታማስከበሪያቢድቦንድ(CPO)አይመለስለትም።
  8. ዩኒቨርሲቲውየተሻለአማራጭካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሰረዝመብቱየተጠበቀነው።ለበለጠማብራሪያ፡- በስልክቁጥር03 48 40 99 52 ደውሎማነጋገርይቻላል።

በመቐለዩኒቨርሲቲውየመቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩት(አይናለምግቢ)

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo