መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃላ የተ የግል ኩባንያ (ኤች ዲ ቪ ኤል ቢዝነስ ዩኒት) ቦልት ዊዝ ሰልፍ ሎከ ነት : ኤሌክትሮድ : ዲሽ ሄድ : ኦስሌቲንግ ኪት እና የቦቴ መኪና መስሪያ ኣክስሰሪዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁና እና ከዚህ በታች የተዘዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባንያችን ይጋብዛል::

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

1 ተጫራቾች በዘረፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸዉ :የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑት :ይግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የወሩ ቫት ማሳወቅያ ኦርጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማማያዝ የጨረታዉ ዝርዝር (ሰነድ) በስራ ሰኣት ከመቐለ ዋና ቢሮ ወይም አ/አበባ ቅርንጫፍ መስርያ ቤት መዉስድ ይችላሉ::

2 ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታይህ ማስታውቅያ ከወጣበት ከ 12/1/2018 እ.ኤ.አ ጀምሮ እስከ 1/02/2018 እ.ኤ.አ ከሰኣት በኃላ ከቀኑ 8:00 ሰአት መቐለ ዋና መስርያ ወይም አዲስ አበባ ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ /CPO/ ለእያንዳንዳቸዉ እቃ የጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ 2% በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው:: በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ ተቀባይነት የለዉም

4 ጨረታዉ 31/1/2018 ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶበ 01/2/2018 እ.ኤ.አ ከሳት በሆላ ከቀኑ 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ መቐለመስፍን ዋና መ/ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽየ ሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል::

5 ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ ቫት ጨምሮ አለመሆኑ (VAT) ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት ::ይህ ካልሆነ ያስገቡትዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል::

6 አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን ማሸነፋቸዉ ከተነገራቸዉ ቀን ጀምሮ በ5ቀናት ዉስጥ ለእያንዳንዱ እቃ የጠቅላላ ዋጋ 10% የዉል ማስከበሪያ የባንክ ዋስትና በማሰራት ከኩባንያዉ ጋር ዉል መፈራረም አለባቸዉ:: ይህ ካልሆነ ግና ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ በማድረግ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል

7 ተጫራቶች የሚያስገቡት ዋጋ የመጎጎዣ : የመጫኛና ማውረጃ ያካተተ መሆን አለበት :: አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን አሽንፈዉ የግዥ ማዘዣ ከደረሳቸዉ ቀን ጀምሮ ከ 15 እስክ 30 ቀናት ዉስጥ እቃዉን ማስረከብ አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበርያ ይስያዙት ብርለድርጅቱ ገቢ ሁኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል::

8 ተጫራቶች በሌላ ተጫራቶች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም::

9 ተጫራቶች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሰዎስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እይቻልም ::

10 ተጫራቾች ተጫርተዉ ያሸነፉት እቃ መቐለ ዋና መስሪያ ቤት ድረስ መጥተዉ ማስረከብ ክፍያ በተመለከተ ያቀረቡት እቃ ተፈትሾ ተቀባይነት ካገኘ በሃላ በኣስር የስራ ቀናት የሚፈፀም ይሆናል

11 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ::

አድራሻ መቐለ ስልክ 0930 413111 ፋክስ 251-344406225

አዲስ አበባ 251 114708287 /251 114709636           

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo