በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህባራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ2007 ዓ/ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘረዉ ቀዋሚ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት

የግልፅ  ጨረታ ማስታወቂያ

በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህባራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ2007 ዓ/ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘረዉ ቀዋሚ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

1ኛ  ሎት ቀዋሚ ዕቃዎች ፈርንቸር

ስለሆነም በጨረታ መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉና ይእቃ ኣቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ

2 የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ና ቫት ተመዝጋቢ  የሆኑ

3 የጨረታ ማስከበርያ

ለ 1ኛ ሎት ቀዋሚ ዕቃዎች              ብር 8 000 00 ስምንት ሺህ ብር

ሲሆን በጥሬ ገንዝብ ወይም ሰርቲፋይድ  ቼክ  ማስያዝ የምትችሉ  ተጫራቾች  የተዘጋጀዉን  የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 ሠላሳ ብር ብቻ በመክፈል ከሪጅን ፅህፈት ቤቱ ከመጋቢት 07/7/ 2007 ዓ/ም ጀምሮ ሰነዶችን  በመግዛት ለተከታታይ 15 ቀናት እስከ መጋቢት 21/07 /2007 ዓም ባሉት ቀናት ዉስጥ በስም በታሸገ  ኢንቨሎፕ በማድረግ በሪጅን ፅ/ቤ በተዘጋጀዉ  የጨረታ ሳጥን ሊያስገቡ ይችላሉ::

4 ጨረታዉ መጋቢት 21/ 07 /2007 ዓም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ታሽጎ  በእለት  ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበተ በሪጅን ፅቤቱ ኣድራሻ ይከፈታል የተጠቀሰዉ ቀነ የስራ ቀነ ካልሆነ በቀጣይ የስራ  ቀን በተጠቀሰዉ ሰዓት ይሆናል

5 ተጫራቾች ቢሮዉ  ባወጣዉ ሰነድ ላይ ዋጋቸዉነ መሙላት አለባቸዉ::

6 ሪጅን ፅ/ቤቱ የተሻለ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ  ወይም በክፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

አድራሻችን :  መቐለ ቀበሌ 11 ታህገዝ ህንፃ  ግራዉንድ ላይ እንገኛለነ

ለበለጠ መረጃ

በስልክ ቁጥር  0344 40 36 98   እና  0344 40 12 90 መጠየቅ ይቻላል

በኢፌዲሪ  በግል ድርጅቶች ሠራተኞች  ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ  ሰሜነ ሪጅን ፅ/ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo