ኣዝሚ ስቲል ስትርክቸር ኢንጂነሪንግ ሓላ የተ የግ ኩባንያ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የአልሙኒየም መስኮቶች በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

አዝሚ ስቲል ስትራክቸር ኢንጅነሪንግ

ተቁ

የስራዉ ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

ማብራርያ

1

Half Louver Aluminum window with cricket & all accessories 500x150cm(WXH)

pieces

18

በድረዊንግ መሰረት

2

Half Louver Aluminum window with cricket & all accessories 300x150cm(WXH)

pieces

02

በድረዊንግ መሰረት

3

Louver window (Aluminum Louver)500x100cm(WXH)

pieces

09

በድረዊንግ መሰረት

4

Fixed Aluminum Window 500 x100cm(WXH)

pieces

09

በድረዊንግ መሰረት

5

Single personal  Door with vision , panic device (single half Aluminum door with 5mm clear glass)with all accessories .width 900mm , height 2100mm

pieces

04

በድረዊንግ መሰረት

6

Aluminum Window with opening and all accessories . Size 96cm*136cm (W*H) With glass

Â

03

በድረዊንግ መሰረት

7

Aluminum Double Opening Door (2.5 *2 meter ) with glass and all accessories . Size 200cm*200cm (W*H)

Â

10

በድረዊንግ መሰረት

8

Aluminum Double Opening Door (2*2 meter ) with glass and all accessories . Size 200cm*250cm (W*H)

Â

16

በድረዊንግ መሰረት

9

Aluminum Double Opening Door (2 *1.5 meter ) with glass and all accessories . Size 200cm*150cm (W*H)

Â

06

በድረዊንግ መሰረት

Â

1 ተጫራቾች ቫት ተመዝጋቢ እና የ2010 ዓም የታደሰ ንግድ ፍቃድ እንዲሁም የጥምት ወር 2010 ቫት ክሊራንስ / VAT Declaration/ ማቅረብ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች በዚህ ጨረታ ለተዘረዘሩት ዝርዝር ስራዎች የሚገለግል የራሳቸዉ የሆነ መስሪያ ቦታ ያላቸዉ መሆን አለባቸዉ

3 ተጫራቾች ኦርጅናል የማይመለስ አንድ የታደሰ ንግድ ፍቃድና የታክስ ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ፎቶ ኮፒ በመያዝ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ ከ 28/3/2010 ዓም እስክ 7/4/ 2010 ዓም መቐለ በመስፍን ግቢ ከሚገኝ ከመስሪያ ቤታችን ኣቅርቦት ግዥ መምሪያ መዉሰድ ይችላሉ

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ዋናዉና ፎቶ ኮፒዉን ቴክኒካል ፋይናንሻል ለየብቻዉ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስክ 7/4/2010 ዓም መቀሌ ዋና መስራ ቤት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

5 ተጫራቾች ቴክኒካል 30% ፋይናንሻል 70% ይገመገማሉ

6 ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 ስፒኦ በሰም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ቴክኒካል ሰነድ ጋራ ማስገባት አለባቸዉ

7 ጨረታዉ 7/4/2010 ዓም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ በዛዉ ዕለት 9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት መቐለ በመስፍን ግብ ዉስጥ በሚገኝ በኣዝሚ ቢሮ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተማላ ከሆነ ባይገኙም የጨረታ ጨረታዉ ይከፈታል

8 ተጫራቾች ካሁን በፊት የሰሩትን ተመሳሳይ ፕሮጀክት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

9 ተጫረቾች የሚያስገበት ዋጋ ቫት ጨምሮ መሆኑን አለመሆኑን በግልፅ መጠቀስ አለበት ይህ ካልሆነ ግን ያስገቡት ዋጋ ቫት እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል

10 ተጫራቾች ጨረታዉ አሸንፈዉ ዉል ከፈፀሙበትን ቀን ጀምሮ 15 የስራ ቀናት ዉስጥ ስራዉን ማስረከብ አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳል

11 ተጫራቾች የማይመለስ 150 ብር በመክፈል የምያስፈልገዉን የጨረታ ደኩመንት ከኣቅርቦትና ግዥ መምርያ መዉሰድ አለባቸዉ

12 ተጫራቾች በሌላ ተጫራቾች ዋጋ ተመስርተዉ ዋጋ ማስተካከል ኣይችሉም /አይፈቀድም/

13 ተጫራቾች ይህን ስራ ካሸነፉ ለሌላ ሰወስተኛ ወገን ኣሳልልፎ መስጠት ኣይቻልም

14 ተጫራቾች ጨረታዉን ካሸነፉ ማሽነፋቸዉን ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 03 ቀናት የጨረታዉን 10% የዉል ማስከበሪያ ስፒኦ በማስያዝ ዉል መፈፀም ኣለባቸዉ

15 አሸናፊዎች በተባሉት ቀናት ዉስጥ ዉል ማሰር ካልቻሉ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን ብር ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል

16 ኩባንያዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነዉ

17 ለበለ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344419589/90 ወይም በኣዝሚ ስቲል ስተራክቸር ቢሮ በኣካል በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo