መስፍንኢንዳስትሪያልኢንጂነሪንግሃላፊነቱየተወሰነየግልኩባንያበመቐለ መስፍን እና ዒላላ ግቢ ዉስጥ ለሚሰራዉ የዉስጥ የጠጠር መንገድ ስራ(Internal Earth Road works with in ME & MSE Compund) በጨረታ አወዳድሮ ለማስራት ስለሚፈልግበኮንስትራክሽንስራዎች ደረጃ GC-6 RC- 6 ወይም BC -6 እና ከዝያ በላይብቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታችየተዘዘሩትን መስፈርትየምታሞሉ ተወዳዳሪዎች

መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

የጨረታ  ማስታወቂያ

መስፍንኢንዳስትሪያልኢንጂነሪንግሃላፊነቱየተወሰነየግልኩባንያበመቐለ መስፍን እና ዒላላ ግቢ ዉስጥ ለሚሰራዉ የዉስጥ የጠጠር መንገድ ስራ(Internal Earth Road works with in ME & MSE Compund)  በጨረታ አወዳድሮ ለማስራት ስለሚፈልግበኮንስትራክሽንስራዎች ደረጃ GC-6  RC- 6 ወይም BC -6 እና ከዝያ በላይብቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታችየተዘዘሩትን መስፈርትየምታሞሉ ተወዳዳሪዎችእንድትሳተፉኩባነያችንይጋብዛል::

የጨረታመስፈርት

1   ተጫራቾችቫት(VAT)ተመዝጋቢእና  የ2007  ዓ/ም  የታደሰንግድፈቃድማቅረብየሚችሉመሆነ አለባቸዉ::

2 ተጫራቾችየማይመለስአንድየታደሰየንግድፈቃድናየግብርከፋይምዝገባ ምስክር ወረቀት ፎቶ ኮፒበማያያዝየጨረታዋጋበሰምበታሸገፖስታይህማስታውቅያከወጣበት ከ11/03/2015 እ.ኤ.አ ጀምሮእስከ 24/03/2014 እ.ኤ.አ  8:00 ሰአት (ከሳትበሆላ)  መቐለዋናመስራያቤትለዚህ ተብሎበተዘጋጀየጨረታሳጥንማስገባትይኖርባችዋል::

3  ተጫራቾችየጨረታማስከበርያCPO ብር  25,000.00  (ሃያ አምስትሺ ብር) በስምበታሸገፖስታ ከጨረታጋር ማስገባትአለባቸው::በፖስታያልታሸገሲፒኦ( CPO)ወይምጥሬገንዘብተቀባይነትየለዉም::

4  ጨረታዉ24/03/2014 እ.ኤ.አከሳትበሆላከቀኑ 8:00ሰዓትተዘግቶበተመሳሳይ ቀን  ከሳትበሆላከቀኑ  8:30   ተጫራቶችወይምወኪሎቻቸዉበተገኙበት  በመቐለመስፍንዋና  መ/ቤትበሚገኝየስብስባአዳራ ሽየሚከፈትሲሆንሰነዳቸዉየተሞላባይገኙምጨረታሰነዱይከፈታል::የስራዉዝርዝር (ሰነድ) ከፈለጉ የማይመለስብር 50 (ሃምሳመቶብር)በመክፈልከመቐለዋናዉቢሮሮመዉሰድይችላል::

5ተጫራቾቸየሚያስገቡትዋጋቫት(VAT)ጨምሮመሆኑናአለመሆኑንበግልፅመጠቀስአለበት ::ይህካልሆነያስገቡትዋጋቫት  (VAT)እንደሚያካትትተቆጥሮይወሰዳል::

6 ተጫራቶችየሚያስገቡትዋጋለስራዉየሚያስፈልጉሁሉ   (የሰዉሃይል"ማሽነሪና ማተርያል) ያጠቃላለ መሆን አለበት::

7   ጨረታዉንአሽንፈዉዉልፈፅመዉሳይትከተረከቡበትዕለትጀምሮ በ20ቀናት ዉስጥስራዉን አጠናቐዉ ማስረከብአለባቸዉ :: ይህካልሆነግንለጨረታማስከበርያይስያዙትብርለድርጅቱገቢሁኖድርጅቱሌላአማራጭይወስዳል::

8   ተጫራቶች ለጨረታአንድኦርጅናልናአንድኮፒ የቴክኒካልእናፋይናንሽያልፕሮፖዛልሰነድ

ለየብቻአሽገዉማስገባትአለባቸዉ::

9    ተጫራቶችበሌላተጫራቶችዋጋተመስርተዉዋጋማስገባትአይፈቀድም::

10  ተጫራቶችይህንስራካሸነፉለሌላሰዎስተኛወገንአሳልፎመስጠትእይቻልም::

11   ኩባንያዉየተሻለአማራጭካገኘጨረታዉንበሙሉምሆነበክፊልየመሰረዝመብቱበህግየተጠበቀነዉ::

 

አድራሻ

መቐለ

ስልክ    + 251- 344402017

ፋክስ+ 251-344406225

 

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo