በትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን በ2010 በጀት ዓመት ለአማካሪዎች ድርጅት አጫርቶ ለማሰራት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድን ትራንስፖርትን ቢሮ

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : 21/3/2010

  1. በመቐለ ከተማ የፖሊስ ኮሌጅ የተለያዩ ሕንፃዎች የዲዛይን ሥራ
  • Office for Architecture and Engineering Consultants Category -1
  • Office for Consulting Architects Category -1
  • Office for Consulting Engineering general Category -3 & above
  1. የዓድዋ አስተዳደር ፅህፈት ቤት የዲዛይን ክላስ ኮንትራክት አስተዳደርና ሱፐርቪዝን ለማካሄድ
  • Office for Architecture and Engineering Consultants Category -1
  • Office for Consulting Architects Category -1
  • Office for Consulting Engineering general Category -2 & above

1 የ2009 የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ: የ2010 የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት :የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት :የባለፈዉ ወር የቫት ዲክለሬሽን :የቲን ምዝገባ ማስረጃዎችን ማቅረብ የሚችሉ

2 የጨረታ ማስከበሪያ በሕግ ከታወቀ ባንክ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና(unconditional bank guarantee) ወይም የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ ( CPO) ብር ማቅረብ አለባቸዉ

3 መስፈርቶችን የሚያማሉ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ የማይመለስ ብር 300 በመክፈል ሰነዱን ከዳይሬክቶሬት መግዛት ይችላሉ

4 ለተጨማሪ ማብራሪያ ወደ ትግራይ ክልል ኮንስትርክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስተራክሽን ቢሮ ቁጥር 191 በኣካል በመቅረብ ወይም በ0344408775 ስልክ ቁጥር በመደወል መጠየቅ ይቻላል

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo