የሰሜን ሪጅን ኢትዩቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች ይዞ የመጣ የጣዉላ ሳጥን : አሮጌ ጣዉላ : ኬብሉ ናብረቱ የተፈታ ድራም : ባለ 8ሚ.ሜ ቴንዲኖ : ቴንዲኖ ባለ እና የእንጨት ምሰሶ ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል

ኢትዮ ቴሌኮም

1 ተጫራቾች የዘመኑ ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል

2 ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በታወቀ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ ብር 10,000 መስያዝ አለበት

3 ተጫራቾች ከ ህዳር 20 ቀን 2010 ዓም ሎጀስቲክ እና ፋሲሊቲ ክፍል 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 402 በመምጣት የማይመለስ ብር /ሃምሳ ኣምስት/ 50 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከገዙ በሃላ ለሽያጭ የተዘጋጁ ዕቃዎችን ዋናዉ ግምጃ ቤት ግቢ ዉስጥ እና አዋሽ የእህል መጋዘን አጠገብ በሚገኘዉ መጋዝን ዉስጥ ለጨረታ የተዘጋጀዉ ዕቃዎችን በኣካል ቦታዉ ድረስ በመሄድ በስራ ሰዓት ማየት ይቻላል

4 ተጫራቾች ዕቃዎቹን የሚገዙበት የኣንዱ ዋጋ ያለ ቫቱ 15% በማስቀመጥ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ አዘጋጅተዉ ሙሉ አድራሻቸዉ በመግለፅ ሎጂስቲክ እና ፋሲሊቲ ክፍል 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ያዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ህዳር 20 ቀን 2010 ዓም እስከ ሕዳር 29 ቀን 2010 ዓም ከቀኑ 8:00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ከዚህ በኃላ የሚቀርበዉ ማንኛዉም ሰነድ ተቀባይነት

5 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ህዳር 29 ቀን 2010 ከቀኑ 8:15 በሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም 5ኛ ፎቅ የሚገኘዉ የስብሳባ አደራሽ ይከታል

6 አሸናፊዉ ተጫራቾች ላሸነፈዉ ዋጋ 15% ቫትን ጨምሮ ገቢ ካደረገ በኃላ በአምስት የስራ ቀናት ዉስጥ ለጨረታ ተለይቶ የተዘጋጁ Â አሮጌ ጣዉላ : የጣዉላ ሳጥን : Â ኬብሉ ና ብረቱ የተፈታ ድራም: ባለ 8 ቴንዲኖ : ባለ 10 ቴንዲኖ እና የእንጨት ምሰሶ በተገለጸዉ የጊዜ በስራ ሰዓት ማንሳት አለባቸዉ አሸናፊዉ በጊዜ ገደብ ካላነሱ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ስፒኦ ተደርጎ ሪጅኑ የራሱን አማራጭ ይወስዳል

7 መ/ቤቱ የተሻላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 አንድ ተጫራች ባቀረበዉ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም

ስልክ ቁጥር 0344413134Â

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo