የመቀሌከተማእቅድናፋይናንስፅ/ቤት ለመቐለ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ቦታዎች (አጂፕ: ዓዲሽንዱሑን: ደደቢትና ኢትዩጰያ ንግድ ባንክ አካባቢ) የጎደና መብራት ብረት ፖል ስራ በኤሌክተሮ ሜካኒካል ደረጃ 4 አና ከዛ በላይ ለተሰማሩ በግልፅ ጨረታ ኣወዳደሮ ለማሰራተ ይፈለጋል::የመቀሌከተማእቅድናፋይናንስፅ/ቤት ለመቐለ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ቦታዎች (አጂፕ: ዓዲሽንዱሑን: ደደቢትና ኢትዩጰያ ንግድ ባ

የመቐለ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ጽህፈት ቤት

የጨረታማስታወቂያ

የመቀሌከተማእቅድናፋይናንስፅ/ቤት ለመቐለ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ  ቦታዎች (አጂፕ: ዓዲሽንዱሑን: ደደቢትና ኢትዩጰያ ንግድ ባንክ አካባቢ) የጎደና መብራት ብረት ፖል ስራ በኤሌክተሮ ሜካኒካል ደረጃ 4 አና ከዛ በላይ ለተሰማሩ በግልፅ ጨረታ ኣወዳደሮ ለማሰራተ  ይፈለጋል::

በዚሁመሰረትየሚቀጥሉመስፈርትየሚያማሉመወዳደርይችላሉ::

1ማንኛዉም በኤሌክትሮ  ሜካኒካል  ስራ በደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የተሰማራ ብቃት ያለዉ ንግድድርጅትመወዳደርይችላል::

2 ተጫራቾች የዘመኑ ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፈቃድ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ወረቀት እና ቫት ዲክለረሽን  የደረጃ 4 እና ከዛበላይ ብቃት ምዝገባ ምስክር እነዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር( Tin  Number) ምስክር ወረቀት ማቅረበ የሚቸሉ

3 ተጫራቾችየጨረታሰነድከ 06/06/ 2007ዓ/ምጀምሮየማይመለስብር 200.00 /ሁለት መቶብር/በመክፈልከዚህበታችከተጠቀሱትአድራሻዎቻችንማግኘትይችላሉ::

በኣግአዚኦፕሬሽንበሚገኘዉየመቀሌከተማእቅድናፋይናንስፅ/ቤት  ( 1ፎቅቁጥር   034)

4 የጨረታሰነዶችንጨረታዉሬድዩፋናከወጣበትቀንጀምሮለተከታታይ 30 የስራ ቀናት ከታችበ ተገለፀዉ ኣድራሻችንበመቅረብማግኘትይቻላል::

5ተጫራቾ የጎደና መብራት ብረት ፖል ስራብር  (100,000.00 አንድመቶ ሺ ብር የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናበባንክየተረጋገጠ  (CPO)  ማስያዝይኖርባቸዋል::

6ተጫራቾችየጨረታሰነዳቸዉንበሶስትፖስታ ”ኣንድኦርጅናል’’ እናሁለት  “ሙሉ ገፃች ኮፒ” በኢንቨሎፖ በቀነ03/07/2007 ዓ/ምከቀኑ  8:30 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰዉ የፅ/ቤቱ ኣድራሻ በተዘጋጀዉ የጨረታሳጥንማስገባትአለባቸዉ::

8ጨረታዉበተመሳሳይቀነ07/07/2007 ዓ/ም ከቀኑ9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት  በፅቤቱ ቢሮቁጥር   034  ይከፈታልበተጨማሪምተጫራቾችስለጨረታዉማብራሪያከፈለጉስልክቁጥር    0344406839 /408501   በተጠቀሰዉኣድራሻደዉለዉመጠየቅይችላሉ::

9   ይህጨረታየሚቆይበትጊዜ ( Validity period)ጨረታዉከተከፈተቀነጀምሮቢያንስለ 45  የስራቀናትየፀናይሆናል::

10  ፅ/ ቤቱየተሻለኣማራጭካገኘጨረታዉንበከፊልወይምሙሉበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነዉ

የመቀሌከተማእቅድናፋይናንስፅቤት  ( 1ፎቅቁጥር  034)

 

የጨረታማስታወቂያ

የመቀሌከተማእቅድናፋይናንስፅ/ቤት ለመቐለ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ  ቦታዎች (አጂፕ: ዓዲሽንዱሑን: ደደቢትና ኢትዩጰያ ንግድ ባንክ አካባቢ) የጎደና መብራት ብረት ፖል ስራ በኤሌክተሮ ሜካኒካል ደረጃ 4 አና ከዛ በላይ ለተሰማሩ በግልፅ ጨረታ ኣወዳደሮ ለማሰራተ  ይፈለጋል::

በዚሁመሰረትየሚቀጥሉመስፈርትየሚያማሉመወዳደርይችላሉ::

1ማንኛዉም በኤሌክትሮ  ሜካኒካል  ስራ በደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የተሰማራ ብቃት ያለዉ ንግድድርጅትመወዳደርይችላል::

2 ተጫራቾች የዘመኑ ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፈቃድ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ወረቀት እና ቫት ዲክለረሽን  የደረጃ 4 እና ከዛበላይ ብቃት ምዝገባ ምስክር እነዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር( Tin  Number) ምስክር ወረቀት ማቅረበ የሚቸሉ

3 ተጫራቾችየጨረታሰነድከ 06/06/ 2007ዓ/ምጀምሮየማይመለስብር 200.00 /ሁለት መቶብር/በመክፈልከዚህበታችከተጠቀሱትአድራሻዎቻችንማግኘትይችላሉ::

በኣግአዚኦፕሬሽንበሚገኘዉየመቀሌከተማእቅድናፋይናንስፅ/ቤት  ( 1ፎቅቁጥር   034)

4 የጨረታሰነዶችንጨረታዉሬድዩፋናከወጣበትቀንጀምሮለተከታታይ 30 የስራ ቀናት ከታችበ ተገለፀዉ ኣድራሻችንበመቅረብማግኘትይቻላል::

5ተጫራቾ የጎደና መብራት ብረት ፖል ስራብር  (100,000.00 አንድመቶ ሺ ብር የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናበባንክየተረጋገጠ  (CPO)  ማስያዝይኖርባቸዋል::

6ተጫራቾችየጨረታሰነዳቸዉንበሶስትፖስታ ”ኣንድኦርጅናል’’ እናሁለት  “ሙሉ ገፃች ኮፒ” በኢንቨሎፖ በቀነ03/07/2007 ዓ/ምከቀኑ  8:30 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰዉ የፅ/ቤቱ ኣድራሻ በተዘጋጀዉ የጨረታሳጥንማስገባትአለባቸዉ::

8ጨረታዉበተመሳሳይቀነ07/07/2007 ዓ/ም ከቀኑ9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት  በፅቤቱ ቢሮቁጥር   034  ይከፈታልበተጨማሪምተጫራቾችስለጨረታዉማብራሪያከፈለጉስልክቁጥር    0344406839 /408501   በተጠቀሰዉኣድራሻደዉለዉመጠየቅይችላሉ::

9   ይህጨረታየሚቆይበትጊዜ ( Validity period)ጨረታዉከተከፈተቀነጀምሮቢያንስለ 45  የስራቀናትየፀናይሆናል::

10  ፅ/ ቤቱየተሻለኣማራጭካገኘጨረታዉንበከፊልወይምሙሉበሙሉየመሠረዝመብቱየተጠበቀነዉ

የመቀሌከተማእቅድናፋይናንስፅቤት  ( 1ፎቅቁጥር  034)

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo